Proverbs 21:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ መገዲ ሰብ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቱ ቅኑዕ እዩ፣ እግዚኣብሄር ግና ንልብታት ይምርምሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ሁሉ ለራሱ ጻድቅ መስሎ ይታያል፤ እግዚአብሔር ግን ልብን ያቀናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው መንገድ ሁሉ በዓይኑ ፊት የቀናች ትመስለዋለች፤ እግዚአብሔር ግን ልብን ይመዝናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው መንገድ ሁሉ በዓይኑ ፊት የቀናች ትመስለዋለች፥ ጌታ ግን ልብን ይመዝናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ኦያዌ ኡባይ እዛዎ ልከ ማላቴ፤ ሽን መና ጎዳይ አ ዎዛና ቆፋ ፓጬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay ootsiyaawe ubbay izaawoo likke malatee; shin Med'inaa Goday Aa wozanaa k'ofaa paac'c'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi biza ogey izaades suure misatees; GODAY gidikko wozinaa pilggi xeellees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ቢዛ ኦጌይ ኢዛዴስ ሱሬ ሚሳቴስ፤ ጎዳይ ጊዲኮ ዎዚና ፒልጊ ጼሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ ኦያባ ኡባይ እያዉ ልከ ዳኔስ፤ ሽን ጎዳይ እያ ዎዛና ቆፋ ፓጬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi oothiyaba ubbay iyaw like daanees; shin Goday iya wozanaa qofaa paacees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለሰው መንገዱ ሁሉ ቀና ይመስለዋል፤ እግዚአብሔር ግን ልብን ይመዝናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰው የሚያደርገው ነገር ሁሉ ትክክል ይመስለዋል፤ እግዚአብሔር ግን የልብን ሐሳብ ይመዝናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ሰብ፥ መንገዱ ኣብ ቅድሚ ዓይኑ ቕኑዕ ይመስሎ፤ እግዚኣብሄር ግና፥ ንልቢ ይምዝን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብሲ ዂሉ መገዱ ኣብ ቅድሚ ዓይኑ ቕኑዕ ይመስሎ፡ ግናኸ እግዚኣብሄር እዩ ልቢ ዚመዝን። |