Proverbs 21:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጻድቃን ቅኑዕ ምግባር ሓጐስ እዩ፣ ገበርቲ ዓመጻ ግና ጥፍኣት ኪዀኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ፍርድን ማድረግ ለጻድቃን ደስታ ነው፤ ጻድቅ ሰው ግን ክፉ በሚሠሩ ዘንድ የረከሰ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ፍርድን ማድረግ ለጻድቅ ደስታ ነው፤ ኃጢአትን ለሚያደርጉ ግን ጥፋት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ፍርድን ማድረግ ለጻድቅ ደስታ ነው፥ ኃጢአትን ለሚያደርጉ ግን ጥፋት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሱረ ፕርዳይ ፕርደቴዳ ዎደ፥ ሄዌ ጽሎ ናሸቻ፤ ሽን ኢታ ኦያዋንቶ ዳጋማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Suure pirdday pirddetteedda wode, hewe s'illoo nashshechchaa; shin iitaa ootsiyaawanttoo dagama.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Suure pirday xillota ufayssees; iita ooththizayta gidikko shirosees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሱሬ ፒርዳይ ጺሎታ ኡፋይሴስ፤ ኢታ ኦዛይታ ጊዲኮ ሺሮሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሱረ ፕርድ ፕርደትያ ዎደ፥ ፅሎት ኡፋይቶሶና፤ ሽን ኢታ ኦይሳታ ዳጋንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Suure pirdi pirdetiya wode, xilloti ufaytoosona; shin iita ootheyisata daganthees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ፍትሕ ሲሰፍን ጻድቁን ደስ ያሰኘዋል፤ ክፉ አድራጊዎችን ግን ያሸብራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ትክክለኛ ፍርድ በሚሰጥበት ጊዜ ደጋግ ሰዎች ደስ ይላቸዋል፤ ክፉዎችን ግን ያስደነግጣል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቅኑዕ ፍትሒ፥ ንፃድቕ ሓጐስ እዩ፤ ንገበርቲ ዓመፃ ግና ጥፍኣት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ቅኑዕ ምግባር ንጻድቕ ሓጐስ እዩ፡ ንገበርቲ ዓመጻ ግና ረዓድ እዩ።