Proverbs 21:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጻድቃን ንቤት ረሲኣን ብጥበብ ይርእይዋ፡ ኣምላኽ ግና ንረሲኣን ብሰሪ ክፍኣቶም የጥፍኦም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የክፉዎች ልብ ጽድቅን አያውቅም፥ ክፋትም ኃጥአንን ያከፋቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጻድቅ ስለ ኀጥእ ቤት ያስባል፥ ኀጥኣንም ለጥፋት እንደ ተገለበጡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጻድቅ ስለ ኀጥእ ቤት ያስባል፥ ኀጥኣንም ለጥፋት እንደ ተገለበጡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽሎ ጾሳይ ኢታቱዋ ሶን ኦሰትያዋ ኡባ በኤ፤ ኡንቱንታ አ የጊደ ይሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'illo S'oossay iitatuwaa son oosettiyaawaa ubbaa be'ee; unttuntta aatsi yeggiide d'ayissee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xillo Xoossay iitatason oosettiza ubbaa caddi xeellees; istta mulera dhayssees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎ ጾሳይ ኢታታሶን ኦሴቲዛ ኡባ ጫዲ ጼሌስ፤ ኢስታ ሙሌራ ይሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሎ ፆሳይ ኢታታ ሶን ኦሰትያባ ኡባ በኤስ፤ ኤንታ ሽር የግድ ይሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xillo Xoossay iitata son oosetiyaba ubbaa be7ees; enta shiri yeggidi dhaysees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጻድቁ የክፉዎችን ቤት ልብ ብሎ ይመለከታል፤ ክፉዎችንም ያጠፋቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጻድቁ አምላክ በክፉዎች ቤት የሚደረገውን ሁሉ ይመለከታል። ክፉዎችንም አሸቀንጥሮ በመጣል ያጠፋቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፃድቕ ስለ ቤት ሓጥእ ይሓስብ፤ ንኽፉኣት ድማ የጥፍኦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ጻድቕ ንቤት ረሲእ ይምልከቶ፡ ነቶም ረሲኣን ከኣ ናብ መከራ የጽድፎም። |