Proverbs 20:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መን ኣሎ፡ ንልበይ ኣጽሪየ፡ ካብ ሓጢኣተይ ንጹህ እየ? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጹሕ ልብ አለኝ ብሎ የሚመካ ማን ነው? ከኀጢአትስ ንጹሕ ሆኖ የሚታይ ማን ነው? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ልቤን አነጻሁ፥ ከኃጢአትም ጠራሁ የሚል ማን ነው? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ልቤን አነጻሁ፥ ከኃጢአትም ጠራሁ የሚል ማን ነው? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታ ዎዛና ጌሻድ፤ ታናን ናጋርካ ባዋ” ያጋናዉ ዳንዳይያ አሳይ ደአኔሻ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ta wozanaa geeshshaad; taanan nagarikka baawa» yaaganaw danddayiyaa Asay de'aneeshsha? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ta wozinaa geeshshadis; ta geeshsha; tanan nagaray baawa» gaanay oonee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታ ዎዚና ጌሻዲስ፤ ታ ጌሻ፤ ታናን ናጋራይ ባዋ» ጋናይ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታ ዎዛናይ ጌሽ፤ ታናን ናጋር ባዋ” ጋናዉ ዳንዳእያ አስ ዳነሻ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ta wozanay geeshshi; tanan nagari baawa” gaanaw danda7iya asi daanesha? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለመሆኑ፣ “ልቤን በንጽሕና ጠብቄአለሁ፤ ንጹሕ ነኝ፤ ኀጢአት የለብኝም” የሚል ማን ነው? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ኅሊናዬ ንጹሕ ነው፤ ኃጢአትም የለብኝም” ማለት የሚችል ሰው ይኖራልን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ልበይ ፅሩይ እዩ፤ ካብ ሓጢኣተይ ከዓ ነፂሐ እየ” ኽብል ዝኽእል መን እዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንልበይ ኣጽርየዮ፡ ካብ ሓጢኣተይ ነጺሄ፡ ኪብል ዚኽእል መን እዩ |