Proverbs 20:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምኽሪ ኣብ ልቢ ሰብ ከም ዓሚቝ ማይ እዩ። ልቦና ዘለዎ ሰብ ግና ከውጽኦ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምክር በሰው ልብ እንደ ጥልቅ ውኃ ነው፤ አእምሮ ያለው ሰው ግን ይቀዳዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምክር በሰው ልብ እንደ ጠሊቅ ውኃ ነው፤ አእምሮ ያለው ሰው ግን ይቀዳዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምክር በሰው ልብ እንደ ጠሊቅ ውኃ ነው፥ አእምሮ ያለው ሰው ግን ይቀዳዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳ ዎዛና ሀልቹ ጪሞ ኦላ ግዶን ደእያ ሃ ማላ፤ ሽን ዎዛናማ አሳይ ሄዋ ዱቂደ ከሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asaa wozanaa halchchuu c'iimmo ollaa giddon de'iyaa haatsaa mala; shin wozanaama Asay hewaa duuk'k'iide kessee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asa wozina halchchoy ciimma ollan de7iza haaththa mala; gido attiin wozinama asi heeppe duuqqi kessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳ ዎዚና ሃልቾይ ጪማ ኦላን ዴኢዛ ሃ ማላ፤ ጊዶ ኣቲን ዎዚናማ ኣሲ ሄፔ ዱቂ ኬሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ ዎዛና ሀልቾይ ጪሞ ሃ መላ፤ ሽን ዎዛናማ አስ ዱቅድ ከሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asa wozana halchoy ciimmo haatha mela; shin wozanaama asi duuqidi kessees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰው ልብ ሐሳብ እንደ ጥልቅ ውሃ ነው፤ አስተዋይ ሰው ግን ከዚያ ቀድቶ ያወጣዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሰው ሐሳብ በጥልቅ ጒድጓድ ውስጥ እንዳለ ውሃ ነው፤ ይሁን እንጂ ማስተዋል ያለው ሰው ይቀዳዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምኽሪ፥ ኣብ ልቢ ሰብ፥ ከምቲ ኣብ ዓሚቝ ዒላ ዘሎ ማይ እዩ፤ ኣእምሮ ዘለዎ ግና ይቐድሖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምኽሪ ኣብ ልቢ ሰብ ከም ጥልቂ ማይ እዩ፡ ብዓል ኣእምሮ ግና ይቐድሖ። |