Proverbs 20:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰንከል ብምኽንያት ቁሪ ኣይሓርስን እዩ። ስለዚ ኣብ ቀውዒ ለሚኑ ዋላ ሓንቲ የብሉን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታካች ሰው ሲያሽሟጥጡት አያፍርም፤ ስለዚህ በመከር ጊዜ ይለምናል፥ የሚሰጠውም የለም። በክምሩ እያለ ስንዴ የሚበደር እንደዚሁ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ታካች ሰው በብርድ ምክንያት አያርስም፤ ስለዚህ በመከር ይለምናል፥ ምንም አያገኝም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ታካች ሰው በብርድ ምክንያት አያርስም፥ ስለዚህ በመከር ይለምናል፥ ምንም አያገኝም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዛላ ጎሻንቻይ ዎድያ ናጊደ ጎሸና፤ ሄዋ ድራዉ፥ ካ ጫክያ ዎደ እ ዎሴ፤ ሽን አያካ ደመና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Azalla goshshanchchay wodiyaa naagiide goshenna; hewaa diraw, katsaa c'akkiyaa wode I woossee; shin ayaakka demmenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Azalla goshshanchchay wodera goyenna; kath shiishshiza wode shiishshanaas koyees; gido attiin aykkoka demmenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣዛላ ጎሻንቻይ ዎዴራ ጎዬና፤ ካ ሺሺዛ ዎዴ ሺሻናስ ኮዬስ፤ ጊዶ ኣቲን ኣይኮካ ዴሜና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አዛላ ጎሻንቾይ ዎደ ናግድ ጎየና፤ ካ ጫክያ ዎደ እ ዎሳናዉ ኮዬስ፤ ሽን አይባካ ደመና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Azalla goshshanchoy wode naagidi goyenna; kathi cakiya wode I woossanaw koyees; shin aybaka demmenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰነፍ ሰው በወቅቱ አያርስም፤ ስለዚህ በመከር ወራት ይፈልጋል፤ አንዳችም አያገኝም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መሬቱን በወቅቱ የማያርስ ሰነፍ ገበሬ በመከር ጊዜ የሚሰበስበው ምርት አይኖረውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሃካይ ሰብ፥ ብምኽንያት ቍሪ ኣይሓርስን፤ ኣብ ጊዜ ቐውዒ ድማ ይልምን፤ ግና ኣይረክብን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሃካይ ብምኽንያት ቊሪ ኣይሐርስን፡ ብጊዜ ቐውዒ ይልምን እሞ፡ ገለ እኳ ኣይረክብን። |