Proverbs 20:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰማያዊ ቍስሊ ነቲ ክፉእ የጽርዮ። ኣብ ውሽጢ ከብዲ ዝርከቡ መስመራት እውን ከምኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሽብርና ስደት ክፉዎችን ድንገት ይገናኛቸዋል፥ ግርፋትም ወደ ሆድ ዕቃ ይገባል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰንበር ቍስል ክፉዎችን ያነጻል፤ ግርፋትም ወደ ሆድ ጕርጆች ይገባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰንበር ቁስል ክፉዎችን ያነጻል፥ ግርፋትም ወደ ሆድ ጉርጆች ይገባል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምኖ ሙሩ ኢታተ ሾዴ፤ ዋያዌ ኢታ ዎዛና ላማናዉ ዳንዳዬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mino muruu iitatetsaa shoddee; wad'd'iyaawe iita wozanaa laammanaw danddayee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Mino qixaatey iitateth diggees; wadhay iita wozina laammees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሚኖ ቂጻቴይ ኢታቴ ዲጌስ፤ ዋይ ኢታ ዎዚና ላሜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ምኖ ሴር ኢታተ ሾዴስ፤ ዋይ ኢታ ዎዛና ላሜስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mino seeri iitatethi shoddees; wadhoy iita wozana laammees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሚያቈስል በትር ክፋትን ያስወግዳል፤ ግርፋትም የውስጥ ሰውነትን ያጠራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሚያቈስል ቅጣት ክፉ ነገርን ያስወግዳል፤ ግርፋትም የሰውን ውስጣዊ ሁኔታ ያነጻል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስምብራት ዝሓድግ መውቃዕቲ፥ ንኽፍኣት የንፅህ፤ መግረፍቲ ኸዓ ንውሽጢ ልቢ የፅርዮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰመርመር ዜብል ስምብራት ካብ ክፍኣት የጽሪ፡ ከምኡውን መውቃዕቲ ንውሻጠ ልቢ የጽርዮ። |