Proverbs 20:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰብ ካብ ባእሲ ምቁራጽ ክብሪ እዩ፣ ኵሉ ዓሻ ግና ጣልቃ ኺኣቱ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰው ክብሩ ከስድብ መከልከል ነው፤ ሰነፍ ሁሉ ግን እንዲህ ባለ ነገር ይጣመራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከክርክር ይርቅ ዘንድ ለሰው ክብሩ ነው፤ ሰነፍ ሁሉ ግን እንዲህ ባለ ነገር ይጣመራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከክርክር ይርቅ ዘንድ ለሰው ክብሩ ነው፥ ሰነፍ ሁሉ ግን እንዲህ ባለ ነገር ይጣመራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓሉምያፐ ጋጻን ደእያዌ አዎ ቦንቾ፤ ሽን ቦዛ አሳይ ኡባይ ዋላቀታናዉ ኤሌሌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Palumiyaappe gas'an de'iyaawe aawoo bonchcho; shin booza Asay ubbay walak'ettanaw elleellee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Palamappe haakoy izaades bonchcho; gido attiin eeya asi ubbay ooshshas eesotees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓላማፔ ሃኮይ ኢዛዴስ ቦንቾ፤ ጊዶ ኣቲን ኤያ ኣሲ ኡባይ ኦሻስ ኤሶቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓላማፐ ሃከይስ ቦንቾ፤ ሽን ኤያ አስ ኦየታናዉ ኤለሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Palamape haakeysi boncho; shin eeya asi ooyetanaw ellesees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከጠብ መራቅ ለሰው ክብሩ ነው፤ ተላላ ሁሉ ግን ለጥል ይቸኵላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ማንኛውም ሞኝ ተቈጥቶ ጠብ ማነሣሣት ይችላል፤ ሰውን የሚያስከብረው ግን ከክርክር መራቅ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሰብ ካብ ጐይቊ ምርሓቕ ክብረቱ እዩ፤ ዓሻ ግና ዘሊሉ ይኣትዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሰብ ካብ ቈየቛ ምርሓቕ ክብረቱ እዩ፡ ዓሻ ግና ዘሊሉ ይኣትዎ። |