Proverbs 20:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መንፈስ ሰብ ንዅሉ ውሽጢ ከብዲ ዚምርምር መብራህቲ እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሰው መንፈስ የሆድን መዛግብት የሚመረምር፥ የእግዚአብሔር መብራት ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ነው የሆዱን ጕርጆች ሁሉ የሚመረምር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው መንፈስ የጌታ መብራት ነው የሆዱን ጉርጆች ሁሉ የሚመረምር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳ አያናይ መና ጎዳዉ ጾምፕያ፤ ሄዋ ድራዉ፥ እ ኑ ግዶ አሳተ ኡባ ፕልግ ጼሌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asaa ayyaanay Med'inaa Godaw s'omppiyaa; hewaa diraw, I nu giddo asatetsaa ubbaa pilggi s'eellee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asa ayanay GODAA xomppe; hessa gishshas giddo asateth ubbaa izi pilggi xeellees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሳ ኣያናይ ጎዳ ጾምፔ፤ ሄሳ ጊሻስ ጊዶ ኣሳቴ ኡባ ኢዚ ፒልጊ ጼሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳ አያን ጎዳስ ፆምፐ፤ እያ ጋ አሳተ ኡባ ፕልግድ ፄሌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asa ayyaani Godaas xompe; iya gaatha asatethaa ubbaa pilgidi xeellees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰው መንፈስ ለእግዚአብሔር መብራት ነው፤ ውስጣዊ ማንነቱንም ይፈትሻል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሰው መንፈስ የእግዚአብሔር መብራት ስለ ሆነ የሰውን ውስጣዊ ሰውነት ሁሉ ይመረምራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ ሰብ መንፈስ፥ መብራህቲ እግዚኣብሄር እዩ፤ ኣብ ውሽጢ ልቢ ንዘሎ ዅሉ ይምርምሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መብራህቲ እግዚኣብሄርሲ መንፈስ ሰብ እዩ፡ ንሱ ንብዘሎ ውሻጠ ልቢ ይምርምሮ። |