Proverbs 20:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ነቲ ቅዱስ ምግቢ ዚበልዕን ብዛዕባ መብጽዓ ዚሓትትን ሰብ መጻወድያ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ከገንዘቡ በችኮላ የተቀደሰ ነው ብሎ ቢሳል፥ ከተሳለም በኋላ ቢፀፀት ወጥመድ ይሆንበታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰው በችኰላ። ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው ብሎ ቢሳል፥ ከተሳለም በኋላ ቢፀፀት ወጥመድ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰው በችኰላ፦ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ነው ብሎ ቢሳል፥ ከተሳለም በኋላ ቢፀፀት ወጥመድ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እትባ ኤሌሊደ፥ “ሀዋ ታን ጾሳዉ እማድ” ግ ድግያዌነ ጉየፐ ዝንቆትያዌ፥ ሄዌ አሳ ኦይቂያ ጲረ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ittibaa elleelliide, «Hawaa taani S'oossaw immaad» gi diggiyaawenne guyyeppe zink'k'ottiyaawe, hewe asaa oyk'k'iyaa p'ire. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi miish Eesotidi, «Hayssa tani Xoossas immana» giidi adinettidaappe guye zil7eteththi as oykkiza yarde. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ሚሽ ኤሶቲዲ፥ «ሃይሳ ታኒ ጾሳስ ኢማና» ጊዲ ኣዲኔቲዳፔ ጉዬ ዚልኤቴ ኣስ ኦይኪዛ ያርዴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤሶን፥ “ሀይሳ ታኒ ፆሳስ እማስ” ጉስነ ጉየፐ ቂሮተ አሳስ ፅሄ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeson, “Haysa taani Xoossas immas” guussinne guyepe qiirotethi asas xihe. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በችኰላ ስእለት መሳል፣ ከተሳሉም በኋላ ማቅማማት ለሰው ወጥመድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኋላ እንዳትጸጸት ለእግዚአብሔር ከመሳልህ በፊት ተጠንቅቀህ አስብ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ብታህዋኽ እዙይ ንእግዚኣብሄር ወፍየዮ እየ ኢሉ ምስተመባፅዐ፥ ድሕሪ መብፅዓ እንተ ተናስሐ፥ እዙይ መፃወድያ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሃንደበት እተቐደሰ እዩ ምባልን ድሕሪ መብጽዓ ምምርማርንሲ፡ ንሰብ መፈንጠራ እዩ። |