Proverbs 19:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ኣሕዋት ድኻታት ይጸልእዎ እዮም። ኣዕሩኽቱ ክንደይ ዝኣክል ካብኡ ርሒቖም ይኸዱ? ብቓላት ይስዕቦም፡ ንሳቶም ግና ይፈሽልዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድሃ ወንድሙንም የሚጠላ ሰው ሁሉ፥ ከወንድምነቱ የራቀ ነው። በጎ ዕውቀትም ወደሚያውቋት ትቀርባለች። ብልህ ሰውም ያገኛታል። ብዙ ክፋትን የሚሠራ ክፋትን ይፈጽማል፥ ስቅጥጥ የሚያደርግ ነገርን የሚናገርም አይድንም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድሀን ሰው ወንድሞቹ ሁሉ ይጠሉታል፤ ይልቁንም ወዳጆቹ ከእርሱ ይርቃሉ። እነርሱንም በቃል ቢከተላቸው አንዳች አይረቡትም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድሀን ሰው ወንድሞቹ ሁሉ ይጠሉታል፥ ይልቁንም ወዳጆቹ ከእርሱ ይርቃሉ። እነርሱንም በቃል ቢከተላቸው አንዳች አይረቡትም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህዬሳ አሳ አ እሻቱ ኡባይ እጺኖ፤ ሄዋፐካ አዋ አ ላገቱ አፐ ሃኪኖ፤ እ ኡንቱንታ አዉዳሺደ ካልናካ፥ ኡንቱንቱ አ ጋ ኦይክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hiyyeesaa asaa Aa ishatuu ubbay is's'iino; hewaappekka aad'uwaa Aa laggetuu aappe haakkiino; I unttuntta awuddashiide kaallinakka, unttunttu Aa gatsi oytsikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Manqo iza dabbo ubbay ixxees; histtiin iza laggeti ay keena izappe baqatanee! Kaalli aadashidikka izi istta demmenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማንቆ ኢዛ ዳቦ ኡባይ ኢጼስ፤ ሂስቲን ኢዛ ላጌቲ ኣይ ኬና ኢዛፔ ባቃታኔ! ካሊ ኣዳሺዲካ ኢዚ ኢስታ ዴሜና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማንቆ አስ ሀር አቶሽን እያ እሻት እፆሶና፤ እያ ላገት እያፐ ሃኮሶና፤ እ ኤንታ አዳሽንካ ኤንቲ እያ ኮዮኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Manqo asi hari attoshin iya ishati ixoosona; iya laggeti iyape haakoosona; I enta aaddashinka enti iya koyokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድኻ በሥጋ ዘመዶቹ ሁሉ የተጠላ ነው፤ ታዲያ ወዳጆቹማ የቱን ያህል ይሸሹት! እየተከታተለ ቢለማመጣቸውም፣ ከቶ አያገኛቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድኻን የገዛ ወንድሞቹ እንኳ ይጠሉታል፤ ወዳጆቹማ የበለጠ ያርቁታል፤ የቱንም ያኽል ቢጣጣር ወዳጆች አይኖሩትም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንድኻ ዅሎም ኣሕዋቱ ይፀልእዎ፤ ፈተውቱ ግዳ ኻብኡ ኽንደይ ዘይርሕቑ! ብቓላት ይስዕቦም፥ ግናኸ ኣይረብሕዎን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንድኻ ዂሎም ኣሕዋቱ ይጸልእዎ፡ ምናዳ እኳ ፈተውቱ ኻብኡ ይርሕቁ፡ ብቓላት ይስዕቦም፡ ግናኸ የለውን። |