Proverbs 19:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ፍርሃት እግዚኣብሄር ናብ ህይወት ይመላለስ፣ እቲ ዘለዎ ድማ ይጸግብ። ብኽፍኣት ኣይክበጽሖን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግዚአብሔርን መፍራት የሰው ሕይወት ነው፤ የማይፈራው ግን ዕውቀት በሌለበት ቦታ ውስጥ ይኖራል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርን መፍራት ወደ ሕይወት ይመራል፤ የሚፈራውም ጠግቦ ይኖራል፥ ክፉ ነገርም አያገኘውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታን መፍራት ወደ ሕይወት ይመራል፥ የሚፈራውም ጠግቦ ይኖራል፥ ክፉ ነገርም አያገኘውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳዉ ያይያዌ ደኦ ካለ፤ አዉ ያይያ አሳይ ካሊደ ደኤ፤ ኢታባይካ አ ቦቼና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Godaw yayyiyaawe de'oo kaaletsee; aw yayyiyaa Asay kalliide de'ee; iitabaykka Aa bochchenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAAS yashshi de7os kaaleththees; hessa mala asi woppan dees; iitaykka iza bochchenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳስ ያሺ ዴኦስ ካሌስ፤ ሄሳ ማላ ኣሲ ዎፓን ዴስ፤ ኢታይካ ኢዛ ቦቼና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳስ ያሽ ደኦኮ ካለስ፤ እያ ያይያ አስ ካልድ ደኤስ፤ ኢት እያ ቦቸና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Godaas yashshi de7oko kaalethees; iya yayiya asi kallidi de7ees; iiti iya bochenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔርን መፍራት ወደ ሕይወት ይመራል፤ እንዲህ ያለውም ሰው እፎይ ብሎ ያርፋል፤ መከራም አያገኘውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርን ብትፈራ ረጅም ዕድሜ ይኖርሃል፤ ጒዳት ሳይደርስብህ በደስታና በሰላም ትኖራለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንእግዚኣብሄር ምፍራሕ፥ ናብ ህይወት ይመርሕ፤ እቲ ዝፈርሖውን ፀጊቡ ይሓድር፤ ክፉእ ከዓ ኣይረኽቦን።
Amharic Tigrinya 2011 ፍርሃት እግዚኣብሄር ናብ ህይወት የብጽሕ፡ ሳላኡ ሰብ ጸጊቡ ይሐድር፡ ክፋእ ከኣ ኣይረኽቦን።