Proverbs 19:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ትምኒት ሰብ ሕያውነቱ እዩ፣ ካብ ሓሳዊ ድማ ድኻ ይበልጽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምጽዋት ለሰው ፍሬ ነው፤ ከሐሰተኛ ባለጠጋም እውነተኛ ድሃ ይሻላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ቸርነት የእርሱ ፍሬ ነው፤ ከሐሰተኛ ባለጠጋም እውነተኛ ድሀ ይሻላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ቸርነት የእርሱ ፍሬ ነው፥ ከሐሰተኛ ሀብታምም እውነተኛ ድሀ ይሻላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳፐ ኮየትያዌ አገና ሲቁዋ፤ ዎርዳንቻ ግዳናፐ ህዬሳ ግድያዌ ኬካ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asaappe koyettiyaawe aggena siik'uwaa; worddanchcha gidanaappe hiyyeesaa gidiyaawe keeka.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asappe koyettizay mino siiqo; wordanchcha gidanaappe manqoteththi lo7o.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳፔ ኮዬቲዛይ ሚኖ ሲቆ፤ ዎርዳንቻ ጊዳናፔ ማንቆቴ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳፐ ኮየተይ አማነተ፤ ዎርዶ ግዳናፐ ማንቆ ግደይስ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asape koyetey ammanetethi; wordo gidanaape manqo gideysi lo77o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰው የሚመኘው ጽኑ ፍቅር ነው፤ ውሸታም ከመሆንም ድኻ መሆን ይሻላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሰው የሚፈለገው ታማኝነት ነው፤ ሐሰተኛ ከመሆን ይልቅ ድኻ መሆን ይሻላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሰብ ርህራሄኡ እዩ ገይፁ፤ ካብ ሓሳዊ ሃብታም ሓቀኛ ድኻ ይሐይሽ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሰብ ርሕራሔ እዩ ጌጹ፡ ካብ ሓሳውስ ድኻ ይሐይሽ።