Proverbs 19:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ተስፋ እናሃለወ ንወድኻ ቀጽዓዮ፣ ንነፍስኻ ድማ ብኣውያት ኣይትምሕራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለተስፋ ይሆንህ ዘንድ ልጅህን ግረፍ፥ ለመሳደብ ግን እጅህን አታንሣ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ተስፋ ገና ሳለች ልጅህን ገሥጽ፥ መሞቱንም አትሻ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ተስፋ ገና ሳለች ልጅህን ገሥጽ፥ መሞቱንም አትሻ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ስምያ ህዶታይ ደእሺና፥ ነ ናናቱዋ ሴራ፤ ሴራና ዮፐ፥ ኔን ኡንቱንታ ባይዛዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Simmiyaa hidootay de'ishiina, ne naanatuwaa seera; seerana d'ayooppe, neeni unttuntta bayzzaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Wodera ne naa seera; izi hayqos bishin co7u ga xeellofa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎዴራ ኔ ና ሴራ፤ ኢዚ ሃይቆስ ቢሺን ጮኡ ጋ ጼሎፋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ስሞ ኡፋይስ ደእሽን ነ ናይታ ሴራ፤ ሴሮና እፅኮ፥ ነ ኤንታ ይሳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Simo ufaysi de7ishin ne nayta seera; seeronna ixiko, ne enta dhaysaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ገና ተስፋ ሳለ፣ ልጅህን ሥርዐት አስይዘው፤ ሲሞት ዝም ብለህ አትየው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የመመለስ ተስፋ ሳላቸው ልጆችህን በልጅነታቸው ቅጣቸው፤ ባትቀጣቸው ግን ለጥፋት አሳልፈህ እንደ ሰጠሃቸው ይቈጠራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ገና ተስፋ እንተሎ ንወድኻ ቕፅዓዮ፤ ምሟቱውን ኣይትድለ።
Amharic Tigrinya 2011 ገና ተስፋ ኸሎ፡ ንወድኻ ቕጽዓዮ፡ ክሳዕ ንምቕታሉ ግና ኣይትናደድ።