Proverbs 19:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓሳብ ሰብ ንቝጥዓኡ የደናጉዮ። ንሓደ በደል ምሕላፍ ድማ ክብሩ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይቅር ባይ ሰው ይታገሣል፥ መመካቱም ኀጢአተኞችን ይቃወማቸዋል፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውን ጠቢብ አእምሮው ከቍጣ ያዘገየዋል፥ ለበደለኛውም ይቅር ይል ዘንድ ክብር ይሆንለታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰውን ጠቢብ አእምሮው ከቁጣ ያዘገየዋል፥ ለበደለኛውም ይቅር ይል ዘንድ ክብር ይሆንለታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዳ ኤራተይ አሳዉ ዳንዳያ እሜ፤ ባይዜዳ ኡራዉ አቶ ግያዌካ ቦንችሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aad'd'eeda eratetsay asaw danddayaa immee; bayzzeedda uraw atto giyaawekka bonchchissee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aadho erateththi as dandayanchcha kessees; qoho yedhdhi aadheththi bonchchon gaththees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣ ኤራቴ ኣስ ዳንዳያንቻ ኬሴስ፤ ቆሆ ዬ ኣ ቦንቾን ጋስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጭንጫተ አሰ ዳንዳአ ታማርሴስ፤ ቆሆ ካድ አ ቦንችሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Cincatethi ase danda7a tamaarsees; qoho kadhidi aadhethi bonchisees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጥበብ ሰውን ታጋሽ ታደርገዋለች፤ በደልን ንቆ መተውም መከበሪያው ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቊጣን ስሜት መቈጣጠር አስተዋይነት ነው፤ ለበደለም ይቅርታ ማድረግ ጨዋነት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስትውዓል፥ ንሰብ ካብ ኵራ ደንጓዪ ይገብሮ፤ ምሕዳግ በደል ከዓ ኽቡር ይገብሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምስትውዓል ንሰብ ንዂራ ደንጓዪ ይገብሮ፡ ንበደል ምሕላፍ ከኣ ክብረቱ እዩ። |