Proverbs 19:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓሳብ ሰብ ንቝጥዓኡ የደናጉዮ። ንሓደ በደል ምሕላፍ ድማ ክብሩ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይቅር ባይ ሰው ይታገሣል፥ መመካቱም ኀጢአተኞችን ይቃወማቸዋል፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውን ጠቢብ አእምሮው ከቍጣ ያዘገየዋል፥ ለበደለኛውም ይቅር ይል ዘንድ ክብር ይሆንለታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰውን ጠቢብ አእምሮው ከቁጣ ያዘገየዋል፥ ለበደለኛውም ይቅር ይል ዘንድ ክብር ይሆንለታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አዳ ኤራተይ አሳዉ ዳንዳያ እሜ፤ ባይዜዳ ኡራዉ አቶ ግያዌካ ቦንችሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aad'd'eeda eratetsay asaw danddayaa immee; bayzzeedda uraw atto giyaawekka bonchchissee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Aadho erateththi as dandayanchcha kessees; qoho yedhdhi aadheththi bonchchon gaththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣ ኤራቴ ኣስ ዳንዳያንቻ ኬሴስ፤ ቆሆ ዬ ኣ ቦንቾን ጋስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጭንጫተ አሰ ዳንዳአ ታማርሴስ፤ ቆሆ ካድ አ ቦንችሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Cincatethi ase danda7a tamaarsees; qoho kadhidi aadhethi bonchisees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጥበብ ሰውን ታጋሽ ታደርገዋለች፤ በደልን ንቆ መተውም መከበሪያው ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቊጣን ስሜት መቈጣጠር አስተዋይነት ነው፤ ለበደለም ይቅርታ ማድረግ ጨዋነት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስትውዓል፥ ንሰብ ካብ ኵራ ደንጓዪ ይገብሮ፤ ምሕዳግ በደል ከዓ ኽቡር ይገብሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ምስትውዓል ንሰብ ንዂራ ደንጓዪ ይገብሮ፡ ንበደል ምሕላፍ ከኣ ክብረቱ እዩ።