Proverbs 18:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከብዲ ሰብ ብፍረ ኣፉ ይመልእ። ብብዝሒ ከናፍሩ ድማ ክጸግብ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰው ሆዱን ከአፉ ፍሬ ይሞላል፥ ከከንፈሩም ፍሬ ይጠግባል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ሆድ ከአፉ ፍሬ ይሞላል ከንፈሩም ከሚያፈራው ይጠግባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ሆድ ከአፉ ፍሬ ይሞላል፥ ከንፈሩም ከሚያፈራው ይጠግባል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ዶናን ሃሳዬዳዋፐ አሳይ ባረ ጋንጅያ ኩን፤ ባረ እንጻርሳፐ ከሴዳዋን ካሌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare doonaan haasayeeddawaappe Asay bare ganjjiyaa kuntsee; bare ins's'arssaappe keseeddawaan kallee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ba doonan haasaydaazappe asi ba ulo kunththees; ba inxarsafe ke7ida yo7on kallees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባ ዶናን ሃሳይዳዛፔ ኣሲ ባ ኡሎ ኩንስ፤ ባ ኢንጻርሳፌ ኬኢዳ ዮኦን ካሌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ ባ ዶና ኦዳን ባ ኡሎ ኩንስ፤ ባ እንፃርሳ አይፈን ካሌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi ba doona odan ba ulo kunthees; ba inxarsaa ayfen kallees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰው በአንደበቱ ፍሬ ሆዱ ይጠግባል፤ በከንፈሩም ምርት ይረካል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰው በሚናገረው የንግግር ውጤት በመርካት ተደስቶ ይኖራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከብዲ ሰብ፥ ካብ ፍረ ኣፉ ይመልእ፤ ብእቶት ከናፍሩ ድማ ይፀግብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከብዲ ሰብ ካብ ፍረ ኣፉ ይጸግብ፡ ካብ እቶት ከናፍሩ ኸኣ ይጸግብ። |