Proverbs 18:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከብዲ ሰብ ብፍረ ኣፉ ይመልእ። ብብዝሒ ከናፍሩ ድማ ክጸግብ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰው ሆዱን ከአፉ ፍሬ ይሞላል፥ ከከንፈሩም ፍሬ ይጠግባል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ሆድ ከአፉ ፍሬ ይሞላል ከንፈሩም ከሚያፈራው ይጠግባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ሆድ ከአፉ ፍሬ ይሞላል፥ ከንፈሩም ከሚያፈራው ይጠግባል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባረ ዶናን ሃሳዬዳዋፐ አሳይ ባረ ጋንጅያ ኩን፤ ባረ እንጻርሳፐ ከሴዳዋን ካሌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Bare doonaan haasayeeddawaappe Asay bare ganjjiyaa kuntsee; bare ins's'arssaappe keseeddawaan kallee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ba doonan haasaydaazappe asi ba ulo kunththees; ba inxarsafe ke7ida yo7on kallees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባ ዶናን ሃሳይዳዛፔ ኣሲ ባ ኡሎ ኩንስ፤ ባ ኢንጻርሳፌ ኬኢዳ ዮኦን ካሌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አስ ባ ዶና ኦዳን ባ ኡሎ ኩንስ፤ ባ እንፃርሳ አይፈን ካሌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asi ba doona odan ba ulo kunthees; ba inxarsaa ayfen kallees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰው በአንደበቱ ፍሬ ሆዱ ይጠግባል፤ በከንፈሩም ምርት ይረካል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰው በሚናገረው የንግግር ውጤት በመርካት ተደስቶ ይኖራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከብዲ ሰብ፥ ካብ ፍረ ኣፉ ይመልእ፤ ብእቶት ከናፍሩ ድማ ይፀግብ።
Amharic Tigrinya 2011 ከብዲ ሰብ ካብ ፍረ ኣፉ ይጸግብ፡ ካብ እቶት ከናፍሩ ኸኣ ይጸግብ።