Proverbs 18:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እተበደለ ሓው ካብ ሓያል ከተማ ክትዕወት ይኸብድ፣ ባእሶም ድማ ከም መጋረጃ ሓወልቲ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወንድሙን የሚረዳ ወንድም እንደ ጸናችና ከፍ እንዳለች ከተማ ነው። በጽኑ መሠረትም እንደ ታነጸ ሕንጻ የጸና ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተበደለ ወንድም እንደ ጸናች ከተማ ጽኑ ነው፤ ክርክራቸውም እንደ ግንብ ብረት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተበደለ ወንድም እንደ ጸናች ከተማ ጽኑ ነው፥ ክርክራቸውም እንደ ግንብ ብረት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናቀቴዳ እሻይ ግምበቴዳ ካታማፐ አደ ምኔ፤ አ ፓሉሚካ ብራታ ጎርዱዋ ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Naak'etteedda ishay gimbbetteedda katamaappe aad'd'iide minnee; Aa palumiikka birataa gordduwaa mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qohettida ishay gimbettida katamappe aadhdhi minnees; iza palamaykka gimbe penge gordiza mino kolata mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቆሄቲዳ ኢሻይ ጊምቤቲዳ ካታማፔ ኣ ሚኔስ፤ ኢዛ ፓላማይካ ጊምቤ ፔንጌ ጎርዲዛ ሚኖ ኮላታ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቆሄትዳ እሻይ ግምበትዳ ካታማፐ አድ ምኔስ፤ እያ ፓላማይ ብራታ ጎርደ መላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qohetida ishay gimbetida katamape aadhidi minnees; iya palamay birata gorde mela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የተበደለ ወንድም ከተመሸገ ከተማ ይበልጥ የማይበገር ነው፤ ጠቡም እንደ ጠንካራ የግንብ መዝጊያ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወንድምህን እርዳው፤ እርሱም በከተማ ዙሪያ እንዳለ ጠንካራ ግንብ ይጠብቅሃል፤ ከእርሱ ጋር ብትጣላ ግን በሩን ይዘጋብሃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዝተበደለ ሓው፥ ከም ዝተዓረደ ኸተማ ፅኑዕ እዩ፤ ባእሱ ድማ ኸም መሀርሀሪ ዕርዲ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ጽንዕቲ ኸተማስ እተበደለ ሓው ይቃወም፡ ባእሶም ከኣ ከም መሃርሃር ዕርዲ እዩ፡