Proverbs 18:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መንፈስ ሰብ ንሕማሙ ኪሕልዎ እዩ። ውጉእ መንፈስ ግና መን ክጻወሮ ይኽእል?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ብልህ አገልጋይ የጌታውን ቍጣ ያበርዳል፥ አእምሮ የጐደለውን ሰው ማን ይችለዋል?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ነፍስ ሕመሙን ይታገሣል፤ የተቀጠቀጠን መንፈስ ግን ማን ያጠንክረዋል?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ነፍስ ሕመሙን ይታገሣል፥ የተቀጠቀጠን መንፈስ ግን ማን ያጠንክረዋል?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳ አያናይ ሀርግያ ዳንዳያናዳን ማዴ፤ ሽን አያናይ መኤረት ክቾፐ፥ አ ኦን ዳንዳያኔ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asaa ayyaanay harggiyaa danddayanaadan maaddee; shin ayyaanay me"eretti kichchooppe, Aa ooni danddayanee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asa ayanay harge dandayana mala maaddees; gido attiin ayanay meqerettichchiko iza ooni dandayanee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳ ኣያናይ ሃርጌ ዳንዳያና ማላ ማዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኣያናይ ሜቄሬቲቺኮ ኢዛ ኦኒ ዳንዳያኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳና ግድ ቆፕኮ፥ እያ አያናይ ሀርገ ዳንዳእሴስ፤ ሽን ኡፋይስ ቃንፅኮ እያ ማደይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Daana gidi qopiko, iya ayyaanay harge danda7isees; shin ufaysi qanxiko iya maaddey baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሕመም ጊዜ፣ ሰውን መንፈሱ ትደግፈዋለች፤ የተሰበረውን መንፈስ ግን ማን ሊሸከም ይችላል?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጠንካራ መንፈስ ሕመምን ያስታግሣል፤ መንፈሱ የደከመውን ግን ማንም አይረዳውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነፍሲ ሰብ እንተ ሓመመ፥ መንፈሱ ይድግፎ፤ ንዝተሰብረ መንፈስ ግና መን ከበርትዖ ይኽእል?
Amharic Tigrinya 2011 ሰብ እንተ ሐመመስ፡ መንፈሱ ይድግፎ። ንተሰብረ መንፈስ ግና መን ከበርትዖ ይኽእል