Proverbs 18:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስም እግዚኣብሄር ድልዱል ግምቢ እዩ፣ ጻድቃን ናብኡ ይጐዩ እሞ ብሰላም ይርከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔር ስም ታላቅ ኀይል ነው፤ ጻድቃንም እርሱን በመከተል ከፍ ከፍ ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር ስም የጸና ግምብ ነው፤ ጻድቅ ወደ እርሱ ሮጦ ከፍ ከፍ ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ ስም የጸና ግምብ ነው፥ ጻድቅ ወደ እርሱ ሮጦ ከፍ ከፍ ይላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ሱንይ ምኖ ግምቢያ ማላ፤ ጽሎ አሳይ ያ ዎጺደ ሳሮ አታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa suntsay mino gimbbiyaa mala; s'illo Asay yaa wos's'iide saro attana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA sunththi mino gimbe mala; xillo asi hee woxxidi iitappe attees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ሱን ሚኖ ጊምቤ ማላ፤ ጺሎ ኣሲ ሄ ዎጺዲ ኢታፔ ኣቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ሱንይ ምኖ ግምበ መላ፤ ፅሎ አስ ያ ዎፅድ ሳሮ አቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa sunthay mino gimbe mela; xillo asi yaa woxidi saro attees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር ስም ጽኑ ግንብ ነው፤ ጻድቅ ወደ እርሱ በመሮጥ ተገን ያገኝበታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር ስም እንደ ጠንካራ ምሽግ ነው፤ ስለዚህ ደጋግ ሰዎች ወደ እርሱ ተጠግተው ይድናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስም እግዚኣብሄር ፅኑዕ ቅፅሪ እዩ፤ ፃድቕ ናብኡ ጐይዩ ይዕቈብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስም እግዚኣብሄር ጽኑዕ ግምቢ እዩ፡ ጻድቕ ናብኡ ጐይዩ የዕቊብ። |