Proverbs 17:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንኣበሳ ዝሽፍን ንፍቕሪ ይደሊ፤ ጉዳይ ዝደግም ግና ብዙሓት ኣዕሩኽ ይፈላልዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በደሉን የሚሰውር ሰው ዕርቅን ይሻል፤ በደሉን መሰወር የሚጠላ ግን ቤተሰቦችንና ወዳጆችን ይለያያል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኃጢአትን የሚከድን ሰው ፍቅርን ይሻል፤ ነገርን የሚደጋግም ግን የተማመኑትን ወዳጆቹን ይለያያል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኃጢአትን የሚከድን ሰው ፍቅርን ይሻል፥ ነገርን የሚደጋግም ግን የተማመኑትን ወዳጆቹን ይለያያል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናቀቲደ ባረ ናቁዋ ገንያ ኡራይ ሲቁዋ ኮዬ፤ ሽን የዉዋ ዛር ዛሪደ ዎጭያ ኡራይ፥ አማነትያ ላገቱዋ ሻኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naak'ettiide bare naak'uwaa gentsiyaa uray siik'uwaa koyee; shin yewuwaa zaari zaariide wooc'iyaa uray, ammanettiyaa laggetuwaa shaakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qohettidi ba qohoza genththiza asi siiqo koyees; gido attiin yo7o zaari zaaridi piqqiza asi ammanettiza laggeta shaakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቆሄቲዲ ባ ቆሆዛ ጌንዛ ኣሲ ሲቆ ኮዬስ፤ ጊዶ ኣቲን ዮኦ ዛሪ ዛሪዲ ፒቂዛ ኣሲ ኣማኔቲዛ ላጌታ ሻኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቆሆ ገንያ ኡራይ ሲቆ ኮዬስ፤ ሽን ኦዳ ዛሪድ ዛሪድ ዎጭያ ኡራይ፥ አማነትያ ላገታ ሻኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qoho genthiya uray siiqo koyees; shin oda zaaridi zaaridi woociya uray, ammanetiya laggeta shaakees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በደልን የሚሸፍን ፍቅርን ያዳብራል፤ ነገርን የሚደጋግም ግን የልብ ወዳጆችን ይለያያል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የበደለን ሰው ይቅር የሚል ወዳጅነትን ያጸናል፤ በደልን መላልሶ የሚናገር ሰው ግን የቅርብ ወዳጆቹን ያጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፍቕሪ ዝደሊ ንበደል ይሽፍኖ፤ ነገር ዝደጋግም ግና ፅኑዕ ዕርክነት ይፈላሊ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ፍቕሪ ዚደሊ ንበደል ይኽውሎ፡ ናብ ነገር ዚምለስ ግና ንእሙናት ፈተውቲ ይፈላልዮም። |