Proverbs 17:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እኩይ ሰብ ንከናፍር ሓሶት ይሰድድ። ሓሳዊ ድማ ንእኩይ ልሳን ይሰምዕ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ክፉ ሰው ከሕግ ውጭ የሆኑትን ሰዎች አንደበት ይሰማል፤ ጻድቅ ግን የሐሰት ከንፈሮችን አይመለከትም። ለሚያምን በዓለም ያለው ገንዘቡ ነው፥ ለማያምን ግን መሐለቅ የለውም፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ክፉ ሰው የበደለኛን ከንፈር ይሰማል፤ ሐሰተኛም ወደ ተንኰለኛ ምላስ ያደምጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ክፉ ሰው የበደለኛን ከንፈር ይሰማል፥ ሐሰተኛም ወደ ተንኰለኛ ምላስ ያደምጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢታ አሳይ ኢታ ኡራ ሃሳያ ስሴ፤ ዎርዳንቻይካ ማካላ ኦዱዋ ሀይዜ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iita Asay iita uraa haasayaa sisee; worddanchchaykka makkalaa oduwaa hayzzee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iita asi iita haasaya siyees; wordanchchayka genanchcha haasaya ezgees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢታ ኣሲ ኢታ ሃሳያ ሲዬስ፤ ዎርዳንቻይካ ጌናንቻ ሃሳያ ኤዝጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኢታ አስ ኢታ ሃሳያ ስኤስ፤ ዎርዳንቾይ ዎርዶ ሃሳያ ሀይዜስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iita asi iita haasaya si7ees; wordanchoy wordo haasaya hayzees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኩይ ሰው ክፉ ንግግር ያዳምጣል፤ ሐሰተኛም የተንኰለኛን አንደበት በጥንቃቄ ይሰማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ክፉ ሰዎች ክፉ ነገርን ይሰማሉ፤ ሐሰተኞችም ሐሰትን ያዳምጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክፉእ ሰብ ንኸንፈር በዳላይ ይሰምዕ፤ ሓሳዊውን ነታ ኽፍእቲ መልሓስ የዳምፅ።
Amharic Tigrinya 2011 እኩይ ሰብ ንበደለኛ ኸንፈር ጽን ይብሎ፡ ሓሳዊ ድማ ነታ እክይቲ መልሓስ ይሰምዓ።