Proverbs 17:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጻድቃን ምቕጻዕ፡ ንመሳፍንቲውን ንፍትሓውነት ምስዓር ጽቡቕ ኣይኰነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጻድቅን ሰው ማዋረድ መልካም አይደለም። በእውነት ለሚፈርዱም መዋሸት መልካም አይደለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጻድቅን መቅጣት፥ ጨዋ ሰውንም በጻድቅነቱ መምታት መልካም አይደለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጻድቅን መቅጣት፥ ጨዋ ሰውንም በጻድቅነቱ መምታት መልካም አይደለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽሎ አሳ ሙርያዌ፥ ሱረ አሳካ ደችያዌ ሎአ ግደና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'illo asaa muriyaawe, suure asaakka dechchiyaawe lo"a gidenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xillo as qaxxayo bessenna; suure as shocoy lo7o gidenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎ ኣስ ቃጻዮ ቤሴና፤ ሱሬ ኣስ ሾጮይ ሎኦ ጊዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሎ አስ ሴሮይ በሰና፤ ሱረ አስ ሾጮይ ሎኦ ግደና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xillo asi seeroy bessenna; suure asi shocoy lo77o gidenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጹሑን ሰው መቅጣት ተገቢ አይደለም፤ ሹሞችን ስለ ቅንነታቸው መግረፍ መልካም አይደለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጹሑን ሰው መቀጫ ማስከፈል፥ ወይም ጨዋውን ሰው ማስገረፍ ተገቢ አይደለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንፃድቕ ምቕፃዕ፥ ንኽቡራት ድማ ስለ ቕንዕናኦም ምውቃዕ ግቡእ ኣይኮነን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጻድቕ ምቕጻዕ፡ ንኽቡራት ስለ ቕንዕናኦም ምውቃዕ ሰናይ ኣይኰነን። |