Proverbs 17:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንባእሲ ዝፈቱ በደል ይፈቱ፡ እቲ ኣፍ ደገኡ ልዕል ዘብል ድማ ጥፍኣት ይደሊ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ክርክርን የሚወድድ በጠብ ደስ ይለዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዓመፃን የሚወድድ ክርክርን ይወድዳል፤ ደጁንም ዘለግ የሚያደርግ ውድቀትን ይሻል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዓመፃን የሚወድድ ክርክርን ይወድዳል፥ ደጁንም ዘለግ የሚያደርግ ውድቀትን ይሻል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዋላሳ ዶስያ አሳይ ናጋራ ዶሴ፤ ኡባ ገደ ጬቀትያ አሳይ ባየ ባረ ቦላ ጼሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Walassaa dosiyaa Asay nagaraa dosee; ubbaa gede c'eek'ettiyaa Asay bayetsaa bare bolla s'eesee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Oosh dosiza asi nagara dosees; ubbato bana dhoqqu histtizaadey ba bolla bash xeygees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦሽ ዶሲዛ ኣሲ ናጋራ ዶሴስ፤ ኡባቶ ባና ቁ ሂስቲዛዴይ ባ ቦላ ባሽ ጼይጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦሹ ዶስያ አስ ናጋራ ዶሴስ፤ ኡባ ዎደ ጬቀትያ አስ ባ ቦላ ዮ ፄጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ooshshu dosiya asi nagara dosees; ubba wode ceeqetiya asi ba bolla dhayo xeegees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጠብ የሚወድድ ኀጢአትን ይወድዳል፤ በሩን ከፍ አድርጎ የሚሠራም ጥፋትን ይጋብዛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኃጢአትን የሚወድ ጠብን ይወዳል፤ ከፍ ብሎ እንደ ተሠራ ደጃፍ ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደርግ ሰው ውድቀትን ይጋብዛል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ባእሲ ዝፈቱ ኽርክር ይፈቱ፤ ደገኡ ዘንውሕ ከዓ ውድቀት ይምነ።
Amharic Tigrinya 2011 ባእሲ ዚፈቱ ሓጢኣት ይፈቱ፡ ንደጌኡ ዜንውሕ ምፍራስ ይደሊ።