Proverbs 17:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንረሲኣን ዘጽድቕን ንጻድቃን ዚፈርድን፡ ክልቲኦም ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፍንፉናት እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኃጥኡን ጻድቅ፥ ጻድቁንም ኃጥእ ብሎ መፍረድ በእግዚአብሔር ዘንድ የረከሰና የተናቀ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኀጥኡን የሚያጸድቅና በጻድቁ ላይ የሚፈርድ፥ ሁለቱ በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊዎች ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኀጥኡን የሚያጸድቅና በጻድቁ ላይ የሚፈርድ፥ ሁለቱ በጌታ ዘንድ አስጸያፊዎች ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናጋራንቻ ጽልስያዌነ ጽሉዋ ቦላ ፕርድያዌ ኡንቱንቱ ላኡካ መና ጎዳ ሸነይያ ኦሱዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nagaranchchaa s'illissiyaawenne s'illuwaa bolla pirddiyaawe unttunttu laa"uukka Med'inaa Godaa sheneyiyaa oosuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wordanchcha xillo xilloza wordo guussi nam7ayka GODAA sinththan ixettida ooso. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎርዳንቻ ጺሎ ጺሎዛ ዎርዶ ጉሲ ናምኣይካ ጎዳ ሲንን ኢጼቲዳ ኦሶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናጋራንቹዋ ፅልሶይነ ፅሉዋ ቦላ ፕርዶይ፥ ናምአይካ ጎዳይ እፅያ ኦሶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nagaranchuwa xillisoynne xilluwa bolla pirdoy, nam7ayka Goday ixiya ooso. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በደለኛውን ንጹሕ ማድረግ ሆነ፣ ንጹሑን በደለኛ ማድረግ፣ ሁለቱም በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በንጹሕ ሰው ላይ መፍረድ፥ ወይም በደለኛውን ንጹሕ ማድረግ ሁለቱም እግዚአብሔር የሚጸየፋቸው ድርጊቶች ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክፉእ ንዝገብር ዘፅድቕ፥ ኣብ ልዕሊ ፃድቕ ዝፈርድ፥ ክልቲኦም ብእግዚኣብሄር ፅሉኣት እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንዓማጺ ናጻ ዜውጽኦን ንጻድቕ ዚዂንኖን፡ ክልቲኦም ኣብ እግዚኣብሄር ፍንፉናት እዮም። |