Proverbs 16:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብልቢ ዚዕበ ዘበለ ዅሉ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ፍንፉን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የደግ መንገድ መጀመሪያ እውነት መሥራት ነው፥ እርሱም መሥዋዕትን ከመሠዋት ይልቅ በእግዚአብሔር ዘንድ እጅግ የተወደደ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በልቡ የታበየ ሁሉ በእግዚአብሔር ዘንድ ርኩስ ነው፥ እጅ በእጅም ሳይቀጣ አይቀርም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በልቡ የታበየ ሁሉ በጌታ ዘንድ ርኩስ ነው፥ እጅ በእጅም ሳይቀጣ አይቀርም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኦቶረትያ ኡባ ሸነቴ፤ ኡንቱንቱ ሙረተናን አትክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday otorettiyaa ubbaa shenetee; unttunttu murettenan attikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY otorettiza ubbaa shaatettees; istti qaxxayettontta attettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኦቶሬቲዛ ኡባ ሻቴቴስ፤ ኢስቲ ቃጻዬቶንታ ኣቴቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኦቶራንቾታ እፄስ፤ ኤንቲ ሴረቶና አቶኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday otoranchota ixees; enti seerettonna attokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በልብ የሚታበዩትን ሁሉ ይጸየፋል፤ እነርሱም ከቅጣት እንደማያመልጡ በርግጥ ዕወቅ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ትምክሕተኞችን ሁሉ ይጸየፋል፤ ከቅጣት እንዲያመልጡም አያደርጋቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ብልቡ ዝዕበ ብእግዚኣብሄር ርኹስ እዩ፤ ኢድ ብኢድ እንተይተቐፅዐ ኣይተርፍን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብልቡ ዚዕበ ዘበለ ዂሉ ኣብ እግዚኣብሄር ፍንፋን እዩ፡ ኢድ ብኢድ ከይተቐጽዔ ኣይተርፍን። |