Proverbs 16:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ዕጫ ናብ ሕቝፊ ይድርበ፤ ኵሉ ባህርያታ ግና ካብ እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የበደለኛ ሰው በደሉ ሁሉ ወደ ጕያው ይመለሳል። ጽድቅ ሁሉ ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዕጣ በጕያ ይጣላል፤ መደብዋ ሁሉ ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዕጣ በጉያ ይጣላል፥ መደብዋ ሁሉ ግን ከጌታ ዘንድ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ሳማ የጌ፤ ሽን መና ጎዳይ ኡባባ ዉርሰ ቃቼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay saamaa yeggee; shin Med'inaa Goday ubbabaa wurssetsaa k'achchee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi saama yeggees; gido attiin wurseththa polo immizay GODAA. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ሳማ ዬጌስ፤ ጊዶ ኣቲን ዉርሴ ፖሎ ኢሚዛይ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አስ ሳማ የጌስ፤ ሽን ዉርሰ ዛሮይ ጎዳፐ በንቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asi saama yeggees; shin wursetha zaaroy Godaape bentees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕጣ በጕያ ውስጥ ይጣላል፤ ውሳኔው በሙሉ ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰዎች የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለማወቅ ዕጣ ይጥላሉ፤ ነገር ግን ውሳኔውን የሚሰጠው እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዕፃ ኣብ ሕቝፊ ይወድቕ፤ ኵሉ መደባ ግና ካብ እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዕጭ ናብ ሕቚፊ እዮም ዜውድቑ፡ ንመንኮን ዚበጽሕ ግና እግዚኣብሄር እዩ ዚምድቦ። |