Proverbs 16:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ጻድቕ ሚዛንን ሚዛንን ናይ እግዚኣብሄር እዩ፡ ኲሉ መመዘኒ ቦርሳ ግብሩ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእግዚአብሔር ፍርድ እንደ ሚዛን ውልብልቢት ነው፤ ሥራውም የከረጢት ደንጊያ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እውነተኛ ሚዛንና መመዘኛ የእግዚአብሔር ናቸው፤ የከረጢት መመዘኛዎች ሁሉ የእርሱ ሥራ ናቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እውነተኛ ሚዛንና መመዘኛ የጌታ ናቸው፥ የከረጢት መመዘኛዎች ሁሉ የእርሱ ሥራ ናቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሚዛናቱነ ማክያ ሚሻቱ አማንያዋንታ ግዳናዳን፥ መና ጎዳይ ኮዬ፤ ዛልእያዋ ኡባን ጭሙ ደኤናዳን ኮዬ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Miizaanatuunne makkiyaa miishshatuu ammantsiyaawantta gidanaadan, Med'inaa Goday koyee; zal"iyaawaa ubbaan c'imuu de'ennaadan koyee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Suure geeddaratinne maka miishshati GODAAPPE; karaxiite giddon diza geeddarati ubbay iza oosota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሱሬ ጌዳራቲኔ ማካ ሚሻቲ ጎዳፔ፤ ካራጺቴ ጊዶን ዲዛ ጌዳራቲ ኡባይ ኢዛ ኦሶታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግና ምዛነትነ ማካ ሚሸት ጎዳባ፤ ባይዝያባ ኡባን ገነይ ዶና መላ ጎዳይ ኮዬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gina mizaanetinne maka miisheti Godaaba; bayziyaba ubban geney doonna mela Goday koyees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሐቀኛ መስፈሪያና ሚዛን ከእግዚአብሔር ናቸው፤ በከረጢት ውስጥ ያሉት መመዘኛዎችም ሁሉ ሥራዎቹ ናቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሚዛንና መስፈሪያ ትክክል እንዲሆኑ፥ ለሽያጭ የሚቀርቡት ዕቃዎች ሁሉ ሚዛናቸው የተስተካከለ እንዲሆን የእግዚአብሔር ትእዛዝ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓቀኛ ሚዛንን መምዘንን ናይ እግዚኣብሄር እዮም፤ ናይ ኵሉ ኸረጢት መምዘኒ ኸዓ ስራሑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሓቀኛ ሚዛንን መምዘንን ናይ እግዚኣብሄር እዩ፡ ኣብ ከረጺት ዘሎ ዂሉ መምዘኒ ኸኣ ተግባሩ እዩ።