Proverbs 15:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መገዲ ረሲእ ንእግዚኣብሄር ፍንፉን እዩ፣ ንጽድቂ ዚስዕብ ግና የፍቅሮ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የክፉዎች መንገድ በእግዚአብሔር ዘንድ የረከሰ ነው፤ ጽድቅን የሚከተሉትን ግን እግዚአብሔር ይወድዳቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኅጥኣን መንገድ በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ነው፤ እርሱ ግን ጽድቅን የሚከተል ይወድዳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኀጥኣን መንገድ በጌታ ዘንድ አስጸያፊ ነው፥ እርሱ ግን ጽድቅን የሚከተል ይወድዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ኢታ አሳቱዋ ሄመታ ሸነቴ፤ ሽን ጽሎተ ካልያዋንታ እ ሲቄ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday iita asatuwaa hemetaa shenetee; shin s'illotetsaa kaalliyaawantta I siik'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY iita asata oge shaatettees; gido attiin xilloteth kaallizayta dosees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኢታ ኣሳታ ኦጌ ሻቴቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጺሎቴ ካሊዛይታ ዶሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኢታ አሳታ ኦግያ እፄስ፤ ሽን ፅሎተ ካለይሳታ እ ዶሴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday iita asata ogiya ixees; shin xillotethi kaalleyisata I dosees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር የክፉዎችን መንገድ ይጸየፋል፤ ጽድቅን የሚከታተሉትን ግን ይወድዳቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የክፉ ሰዎችን መንገድ ይጠላል፤ ቅን አድራጊዎችን ግን ይወዳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንገዲ ሓጥኣን ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ዝተፀልአ እዩ፤ ፅድቂ ንዝስዕብ ግና የፍቅሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንመገዲ ረሲኣን ይፍንፍኖ፡ ጽድቂ ንዚስዕቡ ግና የፍቅሮ። |