Proverbs 15:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መስዋእቲ ረሲኣን ንእግዚኣብሄር ፍንፉን እዩ፣ ጸሎት ቅኑዓት ግና ባህ ይብሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የክፉዎች መሥዋዕት በእግዚአብሔር ዘንድ የረከሰ ነው፤ የቅኖች ጸሎት ግን በእርሱ ዘንድ የተወደደ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የኅጥኣን መሥዋዕት በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ነው፤ የቅኖች ጸሎት ግን በእርሱ ዘንድ የተወደደ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኀጥኣን መሥዋዕት በጌታ ዘንድ አስጸያፊ ነው፥ የቅኖች ጸሎት ግን በእርሱ ዘንድ የተወደደ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኢታቱዋ ያርሹዋ ሸነቴ፤ ሽን ሱረቱዋ ዎሳይ አ ናሸቼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday iitatuwaa yarshshuwaa shenetee; shin suuretuwaa woosay Aa nashechchee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY iitata yarsho shaatettees; suureta woosay gidikko iza ufayssees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢታታ ያርሾ ሻቴቴስ፤ ሱሬታ ዎሳይ ጊዲኮ ኢዛ ኡፋይሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኢታታ ያርሹዋ እፄስ፤ ሽን ሱረታ ዎሳን እ ኡፋይቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday iitata yarshuwa ixees; shin suureta woosan I ufaytees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር የክፉዎችን መሥዋዕት ይጸየፋል፤ የቅኖች ጸሎት ግን ደስ ያሰኘዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ኃጢአተኞች የሚያቀርቡለትን መሥዋዕት ይጸየፋል፤ የልበ ቅኖች ጸሎት ግን ደስ ያሰኘዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መስዋእቲ ሓጥኣን ኣብ እግዚኣብሄር ፅዩፍ እዩ፤ ፀሎት ቅኑዓት ግና ብኡኡ ዝተፈተወ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 መስዋእቲ ረሲኣን ኣብ እግዚኣብሄር ፍንፋን እዩ፡ ጸሎት ቅኑዓት ግና ባህ የብሎ።