Proverbs 15:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ካብ ረሲኣን ርሒቑ እዩ፣ ጸሎት ጻድቃን ግና ይሰምዕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግዚአብሔር ከኃጥኣን ፈጽሞ ይርቃል፤ የጻድቃንን ጸሎት ግን ይሰማል። ከዐመፃ ጋር ካለ ብዙ ሀብት ይልቅ፥ ከእውነት ጋር ያለ ጥቂት ሀብት ይሻላል። አካሄዱ ከእግዚአብሔር ይቃናለት ዘንድ፥ የደግ ሰው ልብ እውነትን ያስባል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ከኅጥኣን ይርቃል፤ የጻድቃንን ጸሎት ግን ይሰማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ ከኀጥኣን ይርቃል፥ የጻድቃንን ጸሎት ግን ይሰማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ኢታቱዋፐ ሃኬ፤ ሽን ጽሎቱዋ ዎሳ ስሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday iitatuwaappe haakkee; shin s'illotuwaa woosaa sisee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY iitatappe haakon dees; gido attiin xillota woosa siyees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ኢታታፔ ሃኮን ዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ጺሎታ ዎሳ ሲዬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ኢታታፐ ሃኬስ፤ ሽን ፅሎታ ዎሳ ስኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday iitatape haakees; shin xillota woosa si7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ከክፉዎች ሩቅ ነው፤ የጻድቃንን ጸሎት ግን ይሰማል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ከክፉዎች የራቀ ነው፤ ደጋግ ሰዎች ሲጸልዩ ግን ይሰማቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ካብ ሓጥኣን ይርሕቕ፤ ንፀሎት ፃድቃን ግና ይሰምዖ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ነቶም ረሲኣን ርሑቖም እዩ፡ ንጸሎት ጻድቃን ግና ይሰምዖ።