Proverbs 14:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንድኻ ዚጭፍልቕ ንፈጣሪኡ ይጸርፎ። እቲ ዘኽብሮ ግና ንድኻ ይምሕር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድሃን የሚያስጨንቅ ፈጣሪውን ያስቈጣዋል፤ ፈጣሪውን የሚያከብር ግን ለድሃ ምሕረትን ያደርጋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድሀን የሚያስጨንቅ ፈጣሪውን ይሰድባል፤ ለድሀ ምሕረትን የሚያደርግ ግን ያከብረዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ድሀን የሚያስጨንቅ ፈጣሪውን ይሰድባል፥ ለድሀ ምሕረትን የሚያደርግ ግን ያከብረዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህዬሳቱዋ ናቂያ አሳይ ኡንቱንታ መዳዋ ጫሼ፤ ሽን መቶታንቻቶ ኬክያ አሳይ ጾሳ ቦንቼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hiyyeesatuwaa naak'k'iyaa Asay unttuntta Med'd'eeddawaa c'ashee; shin metootanchchatoo keekkiyaa Asay S'oossaa bonchchee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Manqota naaqqiza asi istta medhdhidayssa cayees; metotanchchatas qadhettizaa gidikko Xoossa bonchchees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማንቆታ ናቂዛ ኣሲ ኢስታ ሜዳይሳ ጫዬስ፤ ሜቶታንቻታስ ቃቲዛ ጊዲኮ ጾሳ ቦንቼስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ማንቆታ ናቅያ አስ ኤንታ መዳይሳ ጫዬስ፤ ሽን መቶታንቾታስ ኬህያ አስ ፆሳ ቦንቼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Manqota naaqiya asi enta medhidaysa cayees; shin metootanchotas keehiya asi Xoossaa bonchees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ድኾችን የሚያስጨንቅ ፈጣሪያቸውን ይንቃል፤ ለተቸገሩ የሚራራ ሁሉ ግን አምላክን ያከብራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድኾችን ማስጨነቅ ፈጣሪን መናቅ ነው፤ ለድኾች ቸርነትን ማድረግ ግን እግዚአብሔርን እንደ ማክበር ይቈጠራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንድኻ ዝጭቍን ንፈጣሪኡ ይደፍር፤ ንስኡን ዝርህርህ ግና ንፈጣሪኡ የኽብር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንድኻ ዚጭቊን ንፈጣሪኡ ይጸርፍ፡ ንስኡን ዚርሕርሓሉ ግና የኽብሮ። |