Proverbs 14:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ክፉእ ዝሓስቡዶ ኣይስሕቱን እዮም፧ ሕያውነትን ሓቅን ግና ነቶም ጽቡቕ ዝሓስቡ ክኾኑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስሕተተኞች ክፉን ያስባሉ፤ ደጋጎች ግን ምሕረትንና እውነትን ያስባሉ። ክፋትንም የሚሠሩ ምሕረትንና ይቅርታን አያውቁም። ነገር ግን ታማኝነትና ቸርነት ደግ በሚሠሩ ዘንድ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ክፉ የሚያደርጉ ይስታሉ፤ ምሕረትና እውነት ግን መልካምን ለሚያደርጉ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ክፉ የሚያደርጉ ይስታሉ፥ ምሕረትና እውነት ግን መልካምን ለሚያደርጉ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢታባ ማቀትያዋንቱ ባሊኖ ግድክኖ? ሽን ሎኦባ ኦናዉ ሀልችያዋንቱ ቱማተነ አገና ሲቁዋ ደሚኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iitabaa mak'ettiyaawanttu baliino gidikkinoo? Shin lo"obaa ootsanaw halchchiyaawanttu tumatetsaanne aggena siik'uwaa demmiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iita halchchizayti suure ogeppe kare kezeettes dettenee? Lo7o qoppizayti gidikko siiqonne ammaneteth eheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢታ ሃልቺዛይቲ ሱሬ ኦጌፔ ካሬ ኬዜቴስ ዴቴኔ? ሎኦ ቆፒዛይቲ ጊዲኮ ሲቆኔ ኣማኔቴ ኤሄቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኢታባ ማቀተይሳት ባሎሶና ግዶኮና? ሽን ሎኦባ ኦናዉ ሀልቸይሳት አማነተነ ሲቆ ደሞሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iitabaa maqeteysati baloosona gidokona? shin lo77oba oothanaw halcheysati ammanetethinne siiqo demmoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ክፉ ነገር የሚያቅዱ ከትክክለኛው መንገድ ይወጡ የለምን? በጎ ነገር የሚያቅዱ ግን ፍቅርንና ታማኝነትን ያተርፋሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክፉ የሚያቅዱ ሰዎች ስሕተተኞች አይደሉምን? መልካምን ነገር የሚያቅዱ ግን ምሕረትንና ታማኝነትን ያገኛሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክፉእ ዝሓስቡ ይጋገዩ፤ ምሕረትን ሓቅን ግና ነቶም ሰናይ ዝሓስቡ እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም እከይ ዚሐስቡ ኣይጋገዩንዶ እዮም ምሕረትን ሓቅን ግና ነቶም ሰናይ ዚሐስቡ እዩ። |