Proverbs 14:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ብቕንዕናኡ ዚመላለስ ንእግዚኣብሄር ይፈርሖ። እቲ ብመገዱ ዝጋገ ግና ይንዕቖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በቅንነት የሚሄድ ሰው እግዚአብሔርን ይፈራል፤ መንገዱን የሚያጣምም ግን ይናቃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በቅን የሚሄድ ሰው እግዚአብሔርን ይፈራል፤ መንገዱን የሚያጣምም ግን ይንቀዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በቅን የሚሄድ ሰው ጌታን ይፈራል፥ መንገዱን የሚያጣምም ግን ይንቀዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሱረ ሀመትያ አሳይ መና ጎዳዉ ያዬ፤ ሽን ባረ ኦግያ ጌላይያ አሳይ መና ጎዳ ካ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Suure hamettiyaa Asay Med'inaa Godaw yayyee; shin bare ogiyaa geellayiyaa asay Med'inaa Godaa kad'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Suure hemettiza asi GODAAS yayyees; geella oge hemettizay gidikko iza kadhees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሱሬ ሄሜቲዛ ኣሲ ጎዳስ ያዬስ፤ ጌላ ኦጌ ሄሜቲዛይ ጊዲኮ ኢዛ ካስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሱረ ሄመትያ አስ ጎዳ ያዬስ፤ ሽን ባ ኦገ ጌላይያ አስ ጎዳ ካስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Suure hemetiya asi Godaa yayyees; shin ba oge geellayiya asi Godaa kadhees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አካሄዱ ቅን የሆነ ሰው እግዚአብሔርን ይፈራል፤ መንገዱ ጠማማ የሆነ ግን ይንቀዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አካሄዱ ቀጥተኛ የሆነ ሰው እግዚአብሔርን ይፈራል፤ መንገዱ ጠማማ የሆነ ሰው ግን እግዚአብሔርን አይፈራም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ዝፈርሕ ብቕንዕና ይኸይድ፤ መንገዲ ዘቐይንን ግና ይንዕቖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብቕንዕናኡ ዚመላለስ ንእግዚኣብሄር ይፈርሆ፡ መገዱ ዜጐብጥ ግና ይንዕቆ። |