Proverbs 14:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓያል ንዅሉ ቓል ይኣምኖ፡ ለባም ግና ንመገዱ ይከታተሎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዋህ ነገርን ሁሉ ያምናል፤ ዐዋቂ ግን ወደ ንስሓ ይመለሳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዋህ ቃልን ሁሉ ያምናል፤ ብልህ ግን አካሄዱን ይመለከታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዋህ ቃልን ሁሉ ያምናል፥ ብልህ ግን አካሄዱን ይመለከታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦዛ አሳይ ኡባ አማኔ፤ ሽን ጭንጫይ አኬኪደ ታንጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Booza Asay ubbaa ammanee; shin c'inc'c'ay akeekiide tanggee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeya asi ubbaa miish ammanees; cinccay gidikko akeekidi tanggees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤያ ኣሲ ኡባ ሚሽ ኣማኔስ፤ ጪንጫይ ጊዲኮ ኣኬኪዲ ታንጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤያ አስ ኡባባ አማኔስ፤ ሽን ጭንጫ አስ አኬክድ ታንጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeya asi ubbaba ammanees; shin cinca asi akeekidi tangees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተላላ ሰው ሁሉን ያምናል፤ አስተዋይ ግን ርምጃውን ያስተውላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሞኝ ሰው የሚነግሩትን ሁሉ አምኖ ይቀበላል፤ ብልኆች ግን እርምጃቸውን በጥንቃቄ ይመረምራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ገርሂ ሰብ ንዅሉ ቓል ይኣምን፤ ለባም ግና ነካይዳኡ ይጥንቀቕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ገርሂ ሰብ ንዂሉ ቓል ይኣንም፡ ለባም ግና ንስጒምቲ ይጥንቀቐለን። |