Proverbs 13:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጽድቂ ነቲ ኣብ መገዲ ቕንዕ ዝበለ ይዕቅቦ፣ ክፍኣት ግና ንሓጥእ የጥፍኦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መንገዳቸው ቀና የሆነውን የዋሃንን ጽድቅ ትጠብቃቸዋለች፤ ኀጢአተኞችን ግን ኀጢአታቸው በደለኛ ታደርጋቸዋለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመንገዱ ያለ ነውር የሚሄደውን ጽድቅ ይጠብቀዋል፤ ኃጢአት ግን ኃጢአተኛውን ይጥለዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመንገዱ ያለ ነውር የሚሄደውን ጽድቅ ይጠብቀዋል፥ ኃጢአት ግን ኃጢአተኛውን ይጥለዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሱረ ደኡዋ ደእያ ኡራ አ ጽሎተይ ናጌ፤ ሽን ናጋራንቻ አ ናጋራይ ኩንድሴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Suure de'uwaa de'iyaa uraa Aa s'illotetsay naagee; shin nagaranchchaa Aa nagaray kunddisee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xilloteththi Suure as naagees; iitateththi gidikko nagaranchcha dhayssees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎቴ ሱሬ ኣስ ናጌስ፤ ኢታቴ ጊዲኮ ናጋራንቻ ይሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሱረ ደኡዋ ደእያ ኡራ እያ ፅሎተይ ናጌስ፤ ሽን ናጋራንቾ እያ ናጋራይ ኦንጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Suure de7uwa de7iya uraa iya xillotethay naagees; shin nagarancho iya nagaray ongees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጽድቅ ቅን የሆነውን ሰው ትጠብቀዋለች፤ ክፋት ግን ኀጢአተኛውን ትጥለዋለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደጋግ ሰዎች ደግነታቸው ይጠብቃቸዋል፤ ኃጢአተኞችን ግን ኃጢአታቸው ያጠፋቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ፅድቂ ነቲ ብመንገዱ ቕኑዕ ዝኾነ ይሕልዎ፤ ሓጢኣት ግና ንሓጥእ የውድቖ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጽድቂ ነቲ ብመገዱ ቕኑዕ ዝዀነ ትሕልዎ፡ ረሲእነት ግና ንሓጥእ የውድቖ። |