Proverbs 13:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ዚፍጸም ትምኒት ንነፍሲ ጥዑም እዩ፣ ንዓያሹ ግና ካብ ክፉእ ምምላስ ፍንፉን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የደጋግ ሰዎች ምኞት ነፍስን ያድናል፤ የሰነፎች ሥራ ግን ከዕውቀት የራቀ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተፈጸመች ፈቃድ ሰውነትን ደስ ታሰኛለች፤ ሰነፎች ግን ከክፉ መራቅን ይጸየፋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የተፈጸመች ፈቃድ ሰውነትን ደስ ታሰኛለች፥ ሰነፎች ግን ከክፉ መራቅን ይጸየፋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሞቴዳዋ ደምያዌ ሎይ ናሸቼ፤ ሽን ኢታቱ ኢታፐ ሃካናዉ ኮይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Amotteeddawaa demmiyaawe loytsi nashechchee; shin iitatuu iitaappe haakkanaw koyikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Amoy polettiko keehi ufayssees; eeyati gidikko iitappe haakkanaas koyettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሞይ ፖሌቲኮ ኬሂ ኡፋይሴስ፤ ኤያቲ ጊዲኮ ኢታፔ ሃካናስ ኮዬቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሞትዳባይ ፖለተይስ ዳሮ ኡፋይሴስ፤ ሽን ኢታት ኢታባፐ ሃካናዉ ኮዮኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Amotidabay poleteysi daro ufaysees; shin iitati iitabaape haakanaw koyokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምኞት ስትፈጸም ነፍስን ደስ ታሰኛለች፤ ተላሎች ግን ከክፋት መራቅን ይጸየፋሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተመኙትን ነገር ማግኘት እጅግ ደስ ያሰኛል፤ ማስተዋል የጐደላቸው ሰዎች ግን ከክፉ ነገር መራቅ አይፈልጉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዝተፈፀመ ትምኒት ንነፍሲ የሐጕሳ፤ ንዓያሹ ግና ኻብ ክፉእ ምርሓቕ ርኽሰቶም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እተፈጸመ ድሌት ንነፍሲ ጥዑም እዩ፡ ዓያሱ ግና ካብ እከይ ምርሓቕ ጽያፎም እዩ።