Proverbs 13:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብከንቱነት ዚርከብ ሃብቲ ኪንኪ እዩ፣ እቲ ብጻዕሪ ዚእክብ ግና ይውስኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኀጢአት በችኮላ የሚገኝ ሀብት ይጐድላል፥ በእውነት ለራሱ የሚሰበስብ ግን ይበዛለታል። ጻድቅ ይራራል፥ ያበድራልም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በችኰላ የምትከማች ሀብት ትጐድላለች፤ ጥቂት በጥቂት የተከማቸች ግን ትበዛለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በችኰላ የምትከማች ሀብት ትጐድላለች፥ ጥቂት በጥቂት የተከማቸች ግን ትበዛለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳቡር ባይናን ደሜዳ ሚሻይ ኤለካ ዬ፤ ሽን ምን ኦደ ደሜዳ ዱረታይ፥ ዳር ዳሪደ ቤ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daaburi bayinnan demmeedda miishshay ellekka d'ayee; shin min ootsiide demmeedda duretay, dari dariide bee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Bessontta ogera demmida miishshi dhayi dhayi bees; ba cawa gussidi demmida aqotay dari dari bees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤሶንታ ኦጌራ ዴሚዳ ሚሺ ዪ ዪ ቤስ፤ ባ ጫዋ ጉሲዲ ዴሚዳ ኣቆታይ ዳሪ ዳሪ ቤስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳቡር ባይና ደምዳ ሚሸይ ኤሶን ዬስ፤ ሽን ምን ኦድ ደምዳ አቆይ፥ ዳር ዳርድ ቤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daaburi bayna demmida miishey eeson dhayees; shin minni oothidi demmida aqoy, dari daridi bees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ያላግባብ የተገኘ ገንዘብ እየተመናመነ ያልቃል፤ ገንዘቡን ጥቂት በጥቂት የሚያከማች ግን ይጠራቀምለታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያለ ድካም በቀላሉ የተገኘ ሀብት ወዲያው ይጠፋል፤ ተግቶ በመሥራት የተገኘ ሀብት ግን እየበዛ ይሄዳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብኸንቱ ዝተረኽበ ገንዘብ እናጐደለ ይኸይድ፤ ብፃዕሪ ዝተረኽበ ገንዘብ ግና እናበዝሐ ይኸይድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብኸምኡ እተረኽበ ገንዘብ እንጐደለ ይኸይድ፡ ብኢድ ዚእከብ ግና እናበዝሔ ይኸይድ። |