Proverbs 12:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እኩያት ይግልበጡ፡ ኣይኰኑን፣ ቤት ጻድቃን ግና ደው ክትብል እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኀጢአተኛ በተገለበጠበት ይጠፋል፥ የጻድቃን ቤቶች ግን ጸንተው ይኖራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኀጥኣን ይገለበጣሉ፥ ደግሞም አይገኙም፤ የጻድቃን ቤት ግን ጸንቶ ይኖራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ክፉ ሰዎች ይወድቃሉ፥ ፈጽሞም አይገኙም፥ የጻድቃን ቤት ግን ጸንቶ ይኖራል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኢታ አሳቱ ኩንዳና፤ ኡንቱንቶ ዘረይካ ደኤና፤ ሽን ጽሎቱዋ ዘረይ ምኒደ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Iita asatuu kunddana; unttunttoo zeretsaykka de'enna; shin s'illotuwaa zeretsay minniide de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Iita asati kundana; isttas zereththika attenna; xillota zereththi gidikko minni daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢታ ኣሳቲ ኩንዳና፤ ኢስታስ ዜሬካ ኣቴና፤ ጺሎታ ዜሬ ጊዲኮ ሚኒ ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኢታ አሳት ኩንዳና፤ ኤንታዉ ዘረካ አተና፤ ሽን ፅሎታ ኮቻይ ምንድ ደአና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iita asati kundana; entaw zerethika attenna; shin xillota kochay minnidi de7ana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ክፉ ሰዎች ይገለበጣሉ፤ ድራሻቸውም ይጠፋል፤ የጻድቃን ቤት ግን ጸንቶ ይኖራል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐመፀኞች ወድቀው ደብዛቸው ይጠፋል የደጋግ ሰዎች ትውልድ ግን ጸንቶ ይኖራል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓጥኣን ይግልበጡ፥ መሊሶምውን ኣይርከቡን፤ ቤት ፃድቃን ግና ፀኒዑ ይነብር።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ረሲኣን ይግልበጡ እሞ ኣይርከቡን፡ ቤት ጻድቃን ግና ይቐውም።