Proverbs 12:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓሳብ ጻድቃን ቅኑዕ እዩ፣ ምኽሪ ረሲኣን ግና ተንኮል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጻድቃን አሳብ ቅን ነው፤ ኃጥኣን ግን ሽንገላን ያስተምራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጻድቃን አሳብ ቅን ነው፤ የኃጥኣን ምክር ግን ተንኰል ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጻድቃን አሳብ ቅን ነው፥ የክፉዎች ምክር ግን ሽንገላ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽሎቱዋ ቆፋይ ሱረ፤ ሽን ኢታቱዋ ዞሪ ጭሙዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'illotuwaa k'ofay suure; shin iitatuwaa zorii c'imuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xillota qofay suure; iitata zorey gidikko cimo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎታ ቆፋይ ሱሬ፤ ኢታታ ዞሬይ ጊዲኮ ጪሞ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሉዋ ቆፋይ ሱረ፤ ሽን ኢታታ ዞረይ ጭሞ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xilluwa qofay suure; shin iitata zorey cimo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጻድቃን ሐሳብ ቀና ነው፤ የክፉዎች ምክር ግን ሸር አለበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእውነተኞች ሰዎች ሐሳብ የቀና ነው፤ የክፉዎች ምክር ግን አታላይነት ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓሳብ ፃድቃን ቅኑዕ እዩ፤ ምኽሪ ሓጥኣን ግና ተንኰል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓሳብ ጻድቃን ቅኑዕ እዩ፡ ምኽሪ ረሲኣን ግና ጥበራ እዩ። |