Proverbs 12:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓሳዊ ከናፍር ንእግዚኣብሄር ፍንፉን እዩ፣ እቶም ሓቂ ዚገብሩ ግና ባህ ይብሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሐሰተኛ ከንፈር በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊ ነው፤ እውነትን የሚያደርጉ ግን በእርሱ ዘንድ የተወደዱ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ውሸተኛ ከንፈር በእግዚአብሔር ዘንድ አሰጸያፊ ነው፤ እውነትን የሚያደርጉ ግን በእርሱ ዘንድ የተወደዱ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ውሸተኛ ከንፈር በጌታ ዘንድ አስጸያፊ ነው፥ እውነትን የሚያደርጉ ግን በእርሱ ዘንድ የተወደዱ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ዎርዳንቻቱዋ እጼ፤ ሽን ቱማንቻ አሳቱዋን እ ናሸቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday worddanchchatuwaa is's'ee; shin tumanchcha asatuwaan I nashettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY wordo haasaya harasettees; tumanchchatan gidikko ufayettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ዎርዶ ሃሳያ ሃራሴቴስ፤ ቱማንቻታን ጊዲኮ ኡፋዬቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ዎርዳንቾታ እፄስ፤ ሽን ቱማንቾ አሳታን እ ኡፋይቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday wordanchota ixees; shin tumancho asatan I ufaytees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ሐሰተኛ ከንፈርን ይጸየፋል፤ በእውነተኞች ሰዎች ግን ደስ ይለዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሐሰተኛ አንደበትን ይጸየፋል፤ በእውነተኞች ሰዎች ግን ይደሰታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓሰውቲ ኸናፍር ብእግዚኣብሄር ኣፀየፍቲ እየን፤ እቶም ሓቀኛታት ግና የሐጕስዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓሰውቲ ኸናፍር ኣብ እግዚኣብሄር ፍንፋናት እየን፡ እቶም ሓቂ ዚገብሩ ግና የሐጒስዎ። |