Proverbs 12:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ምውጋእ ሰይፊ ዚዛረቡ ኣለዉ፣ ልሳን ለባማት ግና ጥዑይ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሐሰት የሚመሰክሩ በሰይፍ ይገድላሉ፤ በአፋቸው ሰይፍ አለና። የጠቢባን ምላስ ግን የቈሰለውን ይፈውሳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንደሚዋጋ ሰይፍ የሚለፈልፍ ሰው አለ፤ የጠቢባን ምላስ ግን ጤና ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደሚዋጋ ሰይፍ የሚለፈልፍ ሰው አለ፥ የጠቢባን ምላስ ግን ጤና ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አኬከናን ሃሳይያ ሃሳያይ ጩብያዳን ጫዴ፤ ሽን አዳ ኤራንቻ እንጻርሳይ ፓ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Akeekenan haasayiyaa haasayay c'ubiyaadan c'addee; shin aad'd'eeda eranchchaa ins's'arssay patsee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Akeekontta haasayza haasayay toora mala caddees; aadho eranchcha inxarsi gidikko paththees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣኬኮንታ ሃሳይዛ ሃሳያይ ቶራ ማላ ጫዴስ፤ ኣ ኤራንቻ ኢንጻርሲ ጊዲኮ ፓስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አኬኮና ኦደትያ ኦድ ማሻዳ ጫዴስ፤ ሽን ጭንጫ እንፃርሳይ ፓስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Akeekona odetiya odi mashshada caddees; shin cinca inxarsay pathees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ግድ የለሽ ቃል እንደ ሰይፍ ይወጋል፤ የጠቢብ አንደበት ግን ፈውስን ያመጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያለ ጥንቃቄ የተነገረ ቃል እንደ ሰይፍ ያቈስላል፤ በጥበብ የተነገረ ቃል ግን ይፈውሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ዝዋጋእ ሰይፊ ዝልፍልፍ ሰብ ኣሎ፤ መልሓስ ጠቢባን ግና ጥዒና እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከም ዚቘርጽ ሰይፊ ገይሩ ዚዛረብ ሰብ ኣሎ፡ መልሓስ እቶም ጠቢባን ግና ጥዕና እዩ።