Proverbs 12:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍጥዓ ዓሻ ሕጂ ተፈሊጡ ኣሎ፡ ለባም ግና ሕፍረት ይሽፍኖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰነፍ ቍጣውን በየቀኑ ይናገራል፤ ብልህ ሰው ግን ነውርን ይሰውራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰነፍ ቍጣ ቶሎ ይታወቃል፤ ብልህ ሰው ግን ነውርን ይሰውራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰነፍ ቁጣ ቶሎ ይታወቃል፥ ብልህ ሰው ግን ነውርን ይሰውራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቦዛ ኡራ ሀንቁ ኤለካ ኤረቴ፤ ሽን ጭንጫ አሳይ ቦርያ ካደ አ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Booza uraa hank'k'uu ellekka erettee; shin c'inc'c'a Asay boriyaa kad'iide aad'd'ee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeya asa hanqoy heerakka erettees; cincca asi gidikko cashshe wudu geenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤያ ኣሳ ሃንቆይ ሄራካ ኤሬቴስ፤ ጪንጫ ኣሲ ጊዲኮ ጫሼ ዉዱ ጌና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤያ ኡራ ሀንቆይ ኤለስድ ኤረቴስ፤ ሽን ጭንጫ አስ ጫሸ ዉዳ ጌና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeya uraa hanqoy ellesidi eretees; shin cinca asi cashshe wuda geenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ተላላ ሰው ቍጣው ወዲያውኑ ይታወቅበታል፤ አስተዋይ ሰው ግን ስድብን ንቆ ይተዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሞኝ ቊጣ ወዲያው ይታወቃል፤ ብልኅ ሰው ግን በእርሱ ላይ የተሰነዘረውን ስድብ ችላ ይላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵራ ዓሻ ሽዑ ንሽዑ ይፍለጥ፤ ለባም ሰብ ግና ንነውሪ ይሓብእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲራ ዓሻ ብኡብኡ ይፍለጥ፡ ለባም ሰብ ግና ጸርፊ ይሐብእ። |