Proverbs 12:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ረሲእ ብበደል ከንፈሩ ይታፈን፣ ጻድቕ ግና ካብ ጸበባ ይወጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኀጢአተኛ ሰው በከንፈሩ ኀጢአት ወደ ወጥመድ ይወድቃል፤ ጻድቅ ግን ከእርሱ ያመልጣል። አስፍቶ የሚመለከት ሰው ብዙ ምሕረትን ያገኛል። ድንገት በበር የሚገናኝ ግን ነፍሳትን ያስጨንቃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ክፉ ሰው በከንፈሩ ኃጢአት ይጠመዳል፤ ጻድቅ ግን ከመከራ ያመልጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ክፉ ሰው በከንፈሩ ኃጢአት ይጠመዳል፥ ጻድቅ ግን ከመከራ ያመልጣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኢታ አሳ አ ዶናፐ ከሴዳ ሃሳያይ ጲረ ግዲደ ኦይቄ፤ ሽን ጽሉ መቱዋፐ ከስ አኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iita asaa Aa doonaappe keseedda haasayay p'ire gidiide oyk'k'ee; shin s'illuu metuwaappe kessi akkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iita asi ba haasayda iita haasayan oykettees; xilloy gidikko metoppe kessi ekki attees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢታ ኣሲ ባ ሃሳይዳ ኢታ ሃሳያን ኦይኬቴስ፤ ጺሎይ ጊዲኮ ሜቶፔ ኬሲ ኤኪ ኣቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኢታ አሳ እያ ዶናፐ ከይዳ ኦድ ፅሄ ግድድ ኦይኬስ፤ ሽን ፅሎይ መቶፐ ከስ ኤኬስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iita asa iya doonape keyida odi xihe gididi oykees; shin xilloy metope kessi ekees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ክፉ ሰው በእኩይ ንግግሩ ይጠመዳል፤ ጻድቅ ሰው ግን ከመከራ ያመልጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ክፉን ሰው የራሱ ክፉ ንግግር ወጥመድ ሆኖ ይይዘዋል። ደግ ሰው ግን ከመከራ ያመልጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክፉእ ሰብ ብሓጢኣት ከንፈሩ ይጥለፍ፤ ፃድቕ ግና ኻብ መከራ የምልጥ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እኩይ ሰብ ብሓጢኣት ከናፍሩ ይጥለፍ፡ ጻድቕ ግና ካብ መከራ ይመሉቕ። |