Proverbs 11:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ እቶም ጻድቃን ኣብ ምድሪ ሕነኦም ኪፈድዩ እዮም፡ እቶም ረሲኣንን ሓጥኣንን ኣዝዮም ኪፍደዩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ ጻድቅ በምድር ላይ በጭንቅ የሚድን ከሆነ፥ ይልቁንስ ኃጥእና ዐመፀኛ በወዴት ይገለጣሉ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ጻድቅ በምድር ላይ ፍዳውን የሚቀበል ከሆነ፥ ይልቁንስ ኀጥእና ዓመፀኛ እንዴት ይሆናሉ! |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ጻድቅ በምድር ላይ ፍዳውን የሚቀበል ከሆነ፥ ይልቁንስ ክፉዎችና ዓመፀኞችስ እንዴት ይሆኑ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽሎቱ ሳኣን ባረንቱ ኦሱዋ ጋትያ አክያዋ ግዶፐ፥ ኢታቱነ ናጋራንቻቱ ባረንቱ ኦሶ አካና ጋቲ ዋን ዳራንዴሻ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'illotuu sa'aan barenttu oosuwaa gatiyaa akkiyaawaa gidooppe, iitatuunne nagaranchchatuu barenttu oosoo akkana gatii waan daranddeeshsha! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xilloti sa7an bantta ooso waaga ekkizaa gidikko, iitatinne nagaranchchati bantta oosos ekkana waagay waani darandeeshaa! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎቲ ሳኣን ባንታ ኦሶ ዋጋ ኤኪዛ ጊዲኮ፥ ኢታቲኔ ናጋራንቻቲ ባንታ ኦሶስ ኤካና ዋጋይ ዋኒ ዳራንዴሻ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሎት ሳአን ባንታ ኦሶ ጋተ ኤክያባ ግድኮ፥ ኢታትነ ናጋራንቻት ባንታ ኦሱዋስ ኤካና ጋተይ ዋንድ ዳራንዴሻ! |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xilloti sa7an banta ooso gate ekiyaba gidiko, iitatinne nagaranchati banta oosuwas ekana gatey waanidi darandeesha! |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጻድቃን ለሠሩት ሥራ በምድር የእጃቸውን የሚያገኙ ከሆነ፣ የክፉዎችና የኀጢአተኞችማ የቱን ያህል የባሰ ይሆን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደጋግ ሰዎች በምድር ላይ ሳሉ የመልካም ሥራቸውን ዋጋ ያገኛሉ፤ ክፉዎችና ኃጢአተኞች ግን እጅግ የበረታ ቅጣትን ይቀበላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ፃድቕ ፍዳኡ ኣብ ምድሪ ዝቕበል ካብ ኮነ፥ ሓጥእን ዓማፅን ደኣ ኸመይ ክኾኑ እዮም? |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ እቲ ጻድቕሲ ኢዱ ኣብ ምድሪ ይፍደ፡ እቲ ረሲእን ሓጥእን ደኣ ኽንደይ ዝገደደ። |