Proverbs 11:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ እቶም ጻድቃን ኣብ ምድሪ ሕነኦም ኪፈድዩ እዮም፡ እቶም ረሲኣንን ሓጥኣንን ኣዝዮም ኪፍደዩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ ጻድቅ በምድር ላይ በጭንቅ የሚድን ከሆነ፥ ይልቁንስ ኃጥእና ዐመፀኛ በወዴት ይገለጣሉ?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ ጻድቅ በምድር ላይ ፍዳውን የሚቀበል ከሆነ፥ ይልቁንስ ኀጥእና ዓመፀኛ እንዴት ይሆናሉ!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ ጻድቅ በምድር ላይ ፍዳውን የሚቀበል ከሆነ፥ ይልቁንስ ክፉዎችና ዓመፀኞችስ እንዴት ይሆኑ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጽሎቱ ሳኣን ባረንቱ ኦሱዋ ጋትያ አክያዋ ግዶፐ፥ ኢታቱነ ናጋራንቻቱ ባረንቱ ኦሶ አካና ጋቲ ዋን ዳራንዴሻ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'illotuu sa'aan barenttu oosuwaa gatiyaa akkiyaawaa gidooppe, iitatuunne nagaranchchatuu barenttu oosoo akkana gatii waan daranddeeshsha!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xilloti sa7an bantta ooso waaga ekkizaa gidikko, iitatinne nagaranchchati bantta oosos ekkana waagay waani darandeeshaa!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺሎቲ ሳኣን ባንታ ኦሶ ዋጋ ኤኪዛ ጊዲኮ፥ ኢታቲኔ ናጋራንቻቲ ባንታ ኦሶስ ኤካና ዋጋይ ዋኒ ዳራንዴሻ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅሎት ሳአን ባንታ ኦሶ ጋተ ኤክያባ ግድኮ፥ ኢታትነ ናጋራንቻት ባንታ ኦሱዋስ ኤካና ጋተይ ዋንድ ዳራንዴሻ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xilloti sa7an banta ooso gate ekiyaba gidiko, iitatinne nagaranchati banta oosuwas ekana gatey waanidi darandeesha!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጻድቃን ለሠሩት ሥራ በምድር የእጃቸውን የሚያገኙ ከሆነ፣ የክፉዎችና የኀጢአተኞችማ የቱን ያህል የባሰ ይሆን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደጋግ ሰዎች በምድር ላይ ሳሉ የመልካም ሥራቸውን ዋጋ ያገኛሉ፤ ክፉዎችና ኃጢአተኞች ግን እጅግ የበረታ ቅጣትን ይቀበላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ፃድቕ ፍዳኡ ኣብ ምድሪ ዝቕበል ካብ ኮነ፥ ሓጥእን ዓማፅን ደኣ ኸመይ ክኾኑ እዮም?
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ እቲ ጻድቕሲ ኢዱ ኣብ ምድሪ ይፍደ፡ እቲ ረሲእን ሓጥእን ደኣ ኽንደይ ዝገደደ።