Proverbs 11:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስርናይ ዚኽልክሎ፡ ህዝቢ ይረግሞ። በረኸት ግና ኣብ ርእሲ እቲ ዝሸጦ ክኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስንዴውን የሚያደልብ ለአሕዛብ ይተወዋል። በረከት ግን በሚሰጥ ሰው ራስ ላይ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እህልን የሚያስቀር ሰው በሕዝብ ዘንድ ይረገማል፤ በረከት ግን በሚሸጠው ራስ ላይ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እህልን የሚደብቅ ሰው በሕዝብ ዘንድ ይረገማል፥ በረከት ግን በሚሸጠው ራስ ላይ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካይ አልእና ዛልአናዉ ምንጅያ ኡራ አሳይ ሸቄ። ሽን ባረ ካ አሳይ ኮይያ ዎደ ዝልእያ አሳ አንጄ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Katsay al"ina zal"anaw minjjiyaa uraa Asay shek'k'ee. Shin bare katsaa Asay koyiyaa wode zil"iyaa asaa anjjee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geemara kath dagasizaade derey qanggees; kessi bayzizaadey gidikko anjjettees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌማራ ካ ዳጋሲዛዴ ዴሬይ ቃንጌስ፤ ኬሲ ባይዚዛዴይ ጊዲኮ ኣንጄቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካ አልእን ባይዛናዉ ምንጅያ ኡራ አሳይ ባዴስ። ሽን ባ ካ አሳይ ኮይያ ዎደ ባይዝያ ኡራ አንጄስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kathi al77in bayzanaw minjiya uraa asay baaddees. Shin ba kathaa asay koyiya wode bayziya uraa anjees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በድብቅ እህል የሚያከማቸውን ሕዝብ ይረግመዋል፤ አውጥቶ የሚሸጥ ግን በረከት ይጐናጸፋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አቈይቶ በውድ ዋጋ ለመሸጥ እህሉን የሚያከማች ሰው፥ በሕዝብ ዘንድ የተረገመ ይሆናል፤ እህሉን ለገበያ የሚያቀርብ ሰው ግን፥ በሕዝብ ዘንድ የተመሰገነ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣኽቢረ ኽሸጦ ኢሉ እኽሉ ንዝዓቍር ሰብ፥ ህዝቢ ይረግሞ፤ በረኸት ግና ኣብ ርእሲ እቲ እኽሉ ዝሸይጥ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ እኽሊ ዚዐቊር ሰብ ህዝቢ ይረግሞ፡ በረኸት ግና ኣብ ርእሲ እቲ እኽሉ ዚሸይጥ ይዐስል። |