Proverbs 11:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ንጓና ዋሕስ ዝዀነ፡ ብእኡ ጥበበኛ ኪኸውን እዩ። ዋሕስ ዝጸልእ ድማ ርግጸኛ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ክፉ ሰው ከጻድቅ ጋር በተቀላቀለ ጊዜ ይከፋል፥ የሰላም ድምፅንም ይጠላል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለማያውቅ የሚዋስ ክፉ መከራን ይቀበላል፤ ዋስነትን የሚጠላ ግን ይድናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለእንግዳ ሰው የሚዋስ ክፉ መከራን ይቀበላል፥ ዋስ መሆንን የሚጠላ ግን ይድናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤረና ኡራዉ ዋሰ ግድያ አሳይ ቱሙዋፐ መቶታና፤ ሄዋፐ ዋሰ ግደናን እጽያዌ ሎአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Erenna uraw waase gidiyaa Asay tumuwaappe metootana; hewaappe waase gidennaan is's'iyaawe lo"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Erontta asas waasettizay meton gelees; waase gelanaas caaqqonttaade aykkoyka bochchenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤሮንታ ኣሳስ ዋሴቲዛይ ሜቶን ጌሌስ፤ ዋሴ ጌላናስ ጫቆንታዴ ኣይኮይካ ቦቼና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤረና ኡራስ ዋሰ ግድያ አስ ቱማፐ መቶታና፤ ሄሳፈ ዋሰ ግዶና እፀይስ ሎኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Erenna uraas waase gidiya asi tumape metootana; hessafe waase gidonna ixeysi lo77o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለማይታወቅ ሰው ዋስ የሚሆን መከራ ያገኘዋል፤ ዋስትና ለመስጠት እጅ የማይመታ ግን ምንም አይደርስበትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የማታውቀውን ሰው ዕዳ ለመክፈል ዋስ ብትሆን፥ በችግር ላይ ትወድቃለህ፤ ዋስ መሆን ቢቀርብህ ግን የተሻለ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዘይፈልጦ ዝወሓስ መከራ ይቕበል፤ ካብ ውሕስነት ዝጥንቀቕ ግና ብህድኣት ይነብር።
Amharic Tigrinya 2011 ንጓና ዚወሐስ መከራ ይመጾ። ውሕስነት ዚጸልእ ግና ህዱእ እዩ።