Proverbs 11:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጥበብ ዘይብሉ ንብጻዩ ይንዕቆ፡ ኣእምሮ ዘለዎ ሰብ ግና ስቕ ይብል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጥበብ የጐደለው የሀገሩን ሰው ይንቃል። ብልህ ሰው ግን ጸጥታን ያመጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወዳጁን የሚንቅ እርሱ አእምሮ የጐደለው ነው፤ አስተዋይ ግን ዝም ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወዳጁን የሚንቅ ልበ ጐደሎ ነው፥ አስተዋይ ሰው ግን ዝም ይላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባረ ሾሩዋ ካያ ኡራዉ ዎዛናይ ባዋ፤ ሽን አኬካንቻ ኡራይ ጮኡ ጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bare shooruwaa kad'iyaa uraw wozanay baawa; shin akeekanchcha uray c'o"u gee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wozina pace asi ba shooroza kadhees; akeekanchcha asi gidikko ba doona shiishshi ekkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎዚና ፓጬ ኣሲ ባ ሾሮዛ ካስ፤ ኣኬካንቻ ኣሲ ጊዲኮ ባ ዶና ሺሺ ኤኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባ ሾሩዋ ካያ ኡራስ ዎዛን ባዋ፤ ሽን አኬካንቾ ኡራይ ስእ ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ba shooruwa kadhiya uraas wozani baawa; shin akeekancho uray si77i gees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማመዛዘን የጐደለው ሰው ባልንጀራውን ያንኳስሳል፤ አስተዋይ ግን አንደበቱን ይገዛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በንቀት ተናግሮ ሰውን የሚያዋርድ፥ ማስተዋል የጐደለው ነው፤ አስተዋይ ሰው ግን ዝም ይላል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንብፃዩ ዝንዕቕ ኣእምሮ ዝጐደሎ እዩ፤ ለባም ግና ስቕ እዩ ዝብል። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንብጻዩ ዚንዕቕ ኣእምሮ የብሉን፡ ለባም ግና ስቕ ይብል። |