Proverbs 10:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልቢ ለባም ትእዛዛት ኪቕበል እዩ፣ ዚጭርሕ ዓሻ ግና ኪወድቕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በልቡ ጠቢብ የሆነ ትእዛዝን ይቀበላል፤ በከንፈሩ የማይታገሥ ግን በመሰናክል ይወድቃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በልቡ ጠቢብ የሆነ ትእዛዝን ይቀበላል፤ በከንፈሩ የሚሰንፍ ግን ይወድቃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በልቡ ጠቢብ የሆነ ትእዛዝን ይቀበላል፥ በከንፈሩ ሞኝ የሆነ ግን ይወድቃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዳ ኤራንቻቱ አዛዜዳዋ ኦኖ፤ ሽን ቦዛተን ጮ ዶናትያዋንቱ ባሻዉ ቢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aad'd'eeda eranchchatuu azazeeddawaa ootsiino; shin boozatetsan c'oo doonatiyaawanttu bashshaw biino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aadho eranchchay azazo ero gi ekkees; lom7ulom7iza eeyati gidikko bashshaso beettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣ ኤራንቻይ ኣዛዞ ኤሮ ጊ ኤኬስ፤ ሎምኡሎምኢዛ ኤያቲ ጊዲኮ ባሻሶ ቤቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጭንጫ አስ ኪትዳባ ኦስ፤ ሽን ኤያ አስ ዮኮ ቤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Cinca asi kiittidaba oothees; shin eeya asi dhayoko bees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በልቡ ጠቢብ የሆነ ትእዛዝ ይቀበላል፤ ለፍላፊ ተላላ ግን ወደ ጥፋት ያመራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእውነት ጥበበኛ የሆነ ሰው ትእዝዞችን ይቀበላል፤ የሚለፈልፉ ሞኞች ግን ወደ ጥፋት ያመራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ለባም ሰብ ምኽሪ ብምስትውዓል ይቕበል፤ ብኸንፈሩ ዝሰንፍ ግና ይወድቕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጠቢብ ዝልቡ ትእዛዛት ይቕበል፡ ዓሻ ዝኸናፍሩ ግና ይወድቕ። |