Proverbs 10:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዝኽሪ ጻድቃን ይባረኽ፣ ስም ረሲኣን ግና ክበስብስ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጻድቃን መታሰቢያ ከምስጋና ጋር ነው። የኃጥኣን ስም ግን ይጠፋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው፤ የኅጥኣን ስም ግን ይጠፋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጻድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው፥ የክፉ ስም ግን ይጠፋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽሉዋ ሱንይ አንጁዋን ጼሰቲደ ደኤ፤ ሽን ናጋራንቻቱዋ ሱንይ ዶገቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'illuwaa suntsay anjjuwaan s'eesettiidde de'ee; shin nagaranchchatuwaa suntsay dogettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xillota sunththay anjjon xeygettishe daana; iitata sunththi gidikko dogettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎታ ሱንይ ኣንጆን ጼይጌቲሼ ዳና፤ ኢታታ ሱን ጊዲኮ ዶጌታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሉዋ ሱንይ አንጆን ፄገትሸ ደኤስ፤ ሽን ናጋራንቾታ ሱንይ ኤለ ዶገቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xilluwa sunthay anjon xeegetishe de7ees; shin nagaranchota sunthay elle dogetees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጻድቃን መታሰቢያቸው በረከት ነው፤ የክፉዎች ስም ግን እንደ ጠፋ ይቀራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የጻድቅ ሰው መታሰቢያ ለበረከት ይሆናል የክፉዎች ስም ግን ይጠፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናይ ፃድቃን መዘከርታ ንበረኸት እዩ፤ ስም ሓጥኣን ግና ይጠፍእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መዘከርታ ጻድቕ ንበረኸት እዩ፡ ስም ረሲኣን ግና ይምሽምሽ። |