Proverbs 10:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ንነፍሲ ጻድቃን ብጥሜት ክትሳቐ ኣይፈቅድን እዩ፣ ንብረት ረሲኣን ይሰጉግ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግዚአብሔር ጻድቅት ነፍስን አያስርብም፤ የኃጥኣንን ሕይወት ግን ከምድር ያስወግዳል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር የጻድቁን ነፍስ አያስርብም፤ የኅጥኣንን ምኞት ግን ይገለብጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ የጻድቁን ነፍስ አያስርብም፥ የክፉዎችን ምኞት ግን ይገለብጣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ጽሎቱዋ ኮሻይሰና፤ ሽን ናጋራንቻቱዋ አሙዋ ፖልሰና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday s'illotuwaa koshshayissenna; shin nagaranchchatuwaa amuwaa polissenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY xillota gafisenna; gido attiin nagaranchchata amo calqamissana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ጺሎታ ጋፊሴና፤ ጊዶ ኣቲን ናጋራንቻታ ኣሞ ጫልቃሚሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ፅሎታ ኮሻይሰና፤ ሽን ናጋራንቾታ አሙዋ ፖልሰና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday xillota koshaysenna; shin nagaranchota amuwa polisenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ጻድቁ እንዲራብ አያደርግም፤ የክፉዎችን ምኞት ግን ያጨናግፋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ደጋግ ሰዎችን እንዲራቡ አያደርግም፤ ክፉዎች ግን የተመኙትን እንዳያገኙ ያደርጋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ንነፍሲ ፃድቕ ኣየጥምያን እዩ፤ ንትምኒት ክፉኣት ግና የንኰላልፎ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንነፍሲ ጻድቕ ግና ክትጠሚ ኣይሐድጋን፡ ንህርፋን ረሲኣን ግና የንኰላልፎ።